የትግራይ ክልል ደመወዝ ለመክፈል ያቀረብኩት የአምስት ቢሊዮን ብር ብድር ጥያቄ ምላሽ አላገኘም አለ

ዜና የትግራይ ክልል ደመወዝ ለመክፈል ያቀረብኩት የአምስት ቢሊዮን ብር ብድር ጥያቄ ምላሽ አላገኘም… ሰላማዊት መንገሻ ቀን: January 3, 2024 የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያልተከፈለ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ ለመክፈል የሚያስችለው የአምስት ቢሊዮን ብር ብድር ጥያቄ ምላሽ አለማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ጊዜያዊ አስተዳደሩ የብድር ጥያቄውን ከሦስት ወራት በፊት በደብዳቤ ለገንዘብ ሚኒስቴር ማቅረቡንና አሁንም ድረስ ምላሽ አለማግኘቱን፣ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ […]

በአርባ ምንጭ የተከሰተውን ችግር መንግሥት አፋጣኝ ዕርምጃ ወስዶ ማስቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰበ

ዜናበአርባ ምንጭ የተከሰተውን ችግር መንግሥት አፋጣኝ ዕርምጃ ወስዶ ማስቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: January 3, 2024   Share በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አካባቢ፣ ከአስተዳደር መዋቅር ጥያቄ ጋር በተያያዘ የተከሰተው ወጥረትና ግጭት ወደ ከፋ ሁኔታ ሳይሸጋገር መንግሥት አፋጣኝ ዕርምጃ እንዲወስድ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሸን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ኮሚሽኑ ትናንት ታኅሳስ 23 ቀን […]

የአማራ ክልል የይቅርታ ቦርድ ለ2,741 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ጎሽም ዜና የአማራ ክልል የይቅርታ ቦርድ ለ2,741 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 3, 2024 የአማራ ክልል የይቅርታ ቦርድ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ 2,741 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ጎሽም እንዳስታወቁት፣ ቦርዱ ቀደም ሲል በይቅርታ ከማረሚያ ቤት ወጥተው የነበሩና ሦስት ዓመታት ሳይሞላቸው […]

የኢጋድ አባል አገሮች የሚሳተፉበት የአርብቶ አደሮች ኤክስፖ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

በሔለን ተስፋዬ January 3, 2024 የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢንጂነር) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) አገሮች የሚሳተፉበት፣ የምሥራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖ በቅርቡ እንደሚካሄድ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከኢጋድ ጋር በመተባበር ከጥር 17 እስከ 24 ቀን 2016 ዓ.ም. የሚቆይ ኤክስፖ መሆኑን፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ማክሰኞ ታኅሳስ 23 ቀን 2016 […]

Somalia seeks regional backers to block Ethiopia’s seaport deal with breakaway Somaliland – Morning Star 

WEDNESDAY, JANUARY 3, 2024 Somalia seeks regional backers to block Ethiopia’s seaport deal with breakaway Somaliland A Somali soldier controls the crowd as thousands of people attend a protest rally in Mogadishu, Somalia, angry with an agreement signed between Ethiopia and the breakaway region of Somaliland to give landlocked Ethiopia access to its shoreline, January […]

Arab League, US condemn Ethiopia-Somaliland Red Sea deal – TRT World 20:51 

AFRICA Cairo-based League says the deal, which gives Addis Ababa long-sought access to Red Sea, “threatens” territorial integrity of Somalia. The Arab League and the United States have rejected a Red Sea access deal between Ethiopia and Somalia’s breakaway region of Somaliland, saying the pact violates Somalia’s sovereignty. The League “rejects and condemns any memorandums […]

IGAD voices ‘deep concern’ over tensions between Ethiopia and Somalia – La Prensa Latina 18:52 

Politics Online News Editor January 3, 2024 Mogadishu, Jan 3 (EFE).- The Intergovernmental Authority on Development, a bloc of eight East African countries, on Wednesday called for a peaceful resolution of tensions between Ethiopia and Somalia over a pact between Addis Ababa and the self-proclaimed independent Somali region of Somaliland that would allow Ethiopian access […]

The Horn Of Africa States: Surviving The Manipulations – OpEd Eurasia Review 18:18 

Detail of map of Greater Horn of Africa. Credit: Wikipedia Commons  January 4, 2024   By Dr. Suleiman Walhad Relations among great powers of the world and even regional leaders are getting increasingly tough, antagonistic, and undeterminable as to how they would end. This leaves the Horn of Africa States in a precarious situation, where the impoverished […]

As Somalis Protest, Ethiopia Defends Sea Access Deal With Somaliland – Voice of America 16:55 

January 03, 2024 4:38 PM Ethiopia’s government is defending a maritime access deal signed with the self-declared republic of Somaliland, a day after Somalia declared the deal “null and void.” In a statement issued on Wednesday, landlocked Ethiopia said it has a “longstanding cooperation agreement” with Somaliland, and that “consultations on mutual benefits have been going on […]