After big dam gamble, Ethiopia seeks private energy for power surge

September 7, 2017 13:41 By William Davison Ethiopia’s public investment in mega dams has been a bold attempt to make up for Africa’s power deficit. But despite some impressive achievements, doubts remain about the efficiency of those schemes, as the government leaves its comfort zone to try and attract private capital into renewable energy projects. […]

Ethiopia’s Southern regional state pardons 3,099 prisoners

September 8, 2017 06:37 ADDIS ABABA, Sept. 7 (Xinhua) — Ethiopia’s Southern regional state on Thursday granted 3,099 prisoners amnesty ahead of the upcoming Ethiopian New Year, which starts on September 11. Desie Dalkie, chief administrator of Southern regional state said the prisoners were freed because they met the legal requirements for pardon. Legal requirements […]

Ethiopia: UNSC, AUPSC convene joint peace, security meeting on Africa

Saturday 9 September     By Tesfa-Alem Tekle September 8, 2017 (ADDIS ABABA) – The United Nations Security Council (UNSC) and African Union Peace and Security Council (AUPSC) on Friday held their 11th Annual Joint Consultative meeting here in the Ethiopian capital, Addis Ababa at the AU Headquarters. Representatives of the 15 UNSC member countries […]

Ethiopian Airlines flies alone, taking all the cash

  Ethiopian Airlines flies alone, taking all the cash Saturday September 9 2017 An Ethiopian Airlines plane. The airline is Africa’s only profitable carrier. PHOTO | FILE In Summary The success of the pirates, the smugglers on Lake Victoria, and the trading boats on River Congo is great news, because it proves that we can […]

ድንበር “ድንበር ሲፈርስ፤ መሐሉ ዳር ይሆናል” – ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

ቀሲስ-አስተርአየ-ጽጌ nigatuasteraye@gmail.com ጥር ፳፻፰ ዓ.ም. ጥር ፳፻፰ ዓ.ም ማሳሰቢያ     ቀሲስ-አስተርአየ-ጽጌ ስለኢትዮጵያ ድንበር መፍረስ፤መገሰስና መጠገን በተደረጉበት ዘመናት ሁሉ የነበረች አሁንም ታፍና በመታዘብ  ላይ ያለች፤ ወደፊትም የምትኖር ይህች ጥንታዊት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን፤ አሁን ህዝቧ ስለሚነጋገርበት ስለ ድንበር ምን ትላለች ?የሚለውን ለመዳሰስ ይህችን ጦማር ሳዘጋጅ በውስጧ የተሸከመቻቸውን ሀሳቦች በተጻፉባቸው ቋንቋዎች እንዳሉ አቅርቤያቸዋለሁ። ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚሰነዘረውን […]

ህወሃትም ኦነግ፤ ኦነግም ሀወሃት ነው! (ሃያሬ ተንለሡ)

September 8, 2017 13:48 ባጭሩ ፀረ-ኢትዯጵያ የሆኑ ጠባብና አክራሪ የጎሣ ፖለቲካ ደዋሪዎች ብቻ ናቸው:: ኢትዮጵያ የአንድ ጎሣ ንብረት አይደለችም::ሁሉም ጎሣ ደምና አጥንቱን ገብሮ ያቆያት ህያው ሐገርም ናት::ኢትዯጵያዊነት በሃገሪቱ የሚገኙ ህዝቦች ልዩ መለያ ነው:: <<ኢትዯጵያዊነት ከሽፏል>>የሚሉን የቀን ቅዠተኞች ህዝቡ በጫንቃው ላይ በተጣለበት የቋንቋ ፌደራሊዝም በአጥር ተገድቧልና ይህን አጋጣሚ በመጠቀም <<የራስን ዕድል በራስ መወሠን>> የሚለውን የጎሣ ፖለቲካ […]

በእሬቻ በአል በግፍ ለተገደሉት ሰዎች በአገዛዙ የቆመው የሰማእታት ሀውልት እንዲነሳ ኦፌኮ ጠየቀ

  September 8, 2017 14:16   የታጠቁ የመንግስት ወታደሮች በመስከረም ወር 2009 ዓ. ም በቢሾፍቱ ኢትዮጵያ በተከበረው የኢሬቻ በአል ላይ ተቃውሞ የሚያሰሙ ሰዎችን ሲመለከቱ። (ኢሳት ዜና–ጳጉሜ 3/2009) በእሬቻ በአል በግፍ ለተገደሉት ሰዎች በአገዛዙ የቆመው የሰማእታት ሀውልት እንዲነሳ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ጠየቀ። ኦፌኮ የእሬቻ በአል መቃረብን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳለው የሰማእታት ሀውልት ችግሩን ባደረሱትና ተጠያቂ ሊሆኑ በሚገባቸው […]

South Africa makes list of 20 most dangerous countries

Crime & Courts / 8 September 2017, 4:19pm / Khanyisile Ngcobo File picture: Independent Media Johannesburg – The Police Ministry on Friday reiterated its stance that measures were in place to tackle increasing levels of crime. This follows the release of the World Economic Forum’s Travel and Tourism Competitiveness report, which analysed the state of tourism in countries around […]

Spate of violence involving Somali-region police and Oromo militias risks triggering new protests in Ethiopia’s Oromia state

Jordan Anderson – IHS Jane’s Country Risk Daily Report 08 September 2017 Event Four students were injured in Ethiopia’s Oromia regional state on 6 September when a grenade was thrown into a school in Mieso, West Hararghe Zone. Opposition media reported that locals blamed the attack on the Liyu (special) police of the neighbouring Somali […]

የሶማሌ ክልል ልዩ ጦር ጥቃት አሁንም እንደቀጠለ ነው

September 8, 2017  በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግስት የሚመራው ልዩ ጦር ጥቃቱን አጠናክሮ መቀጠሉ ተነገረ፡፡ በክልሉ ፕሬዚዳንት ትዕዛዝ እና በህወሓት ውሳኔ ሰጪነት የሚመራው ልዩ ኃይሉ፣ ትላንትና በቦረና ዞን ጫሙኪ በተባለ ቀበሌ ከፍተኛ ጥቃት መፈጸሙ ተገልጿል፡፡ ልዩ ጦሩ ከዚህ ቀደም በምስራቅ ሐረርጌ ልዩ ስሙ መኢሶ በተባለ ከተማ በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጥቃት ሲፈጽም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ […]