March 10, 2019
በመከላከያ ውስጥ ብሔርን ለማመጣጠን ታስቦ በተካሄደው አዲሱ ወታደራዊ ሪፎርም የተገኙ ውጤቶቹ በአጭሩ ሲዳሰሱ።
የመከላከያ አራቱ ዕዞች:-
1. ሰሜን ዕዝ:-
አዛዥ—- ሜ/ጄ ጌታቸው ጉዲና (ኦሮሞ)
ምክትል—- ብ/ጄ አማረ ደብሩ (አማራ)
ሎጅስቲክ—– ብ/ጄ ከድር አራርሳ (ኦሮሞ)
አስተዳደር—— ብ/ጄ ገ/እግዚአብሔር በየነ (ትግራይ)
2. ምዕራብ ዕዝ:-
አዛዥ—- ሜ/ጄ አስራት ዲኔሮ (ደቡብ)
ምክትል—- ብ/ጄ አሰፋ ቸኮል (አገው)
ሎጅስቲክ—– ብ/ጄ ወዲ ሙሉ (ቅፅል ስም ነው) (ትግራይ)
አስተዳደር—— እንዳልካቸው ገ/ሚካኤል (ኦሮሞ)
3. ምስራቅ ዕዝ:-
አዛዥ—- ሜ/ጄ ዘውዱ በላይ (አገው)
ምክትል—- ተስፋዬ ወ/ማርያም (ደቡብ)
ሎጅስቲክ—– ብ/ጄ መሰለ ሸለሞ (ደቡብ)
አስተዳደር—— ብ/ጄ ዱባለ (ኦሮሞ)
4. ደቡብ ዕዝ:-
አዛዥ—- ሜ/ጄ ምዑዝ መኮንን (ትግራይ)
ምክትል—- ብ/ጄ ሰለሞን ኢቴፋ (ኦሮሞ)
ሎጅስቲክ—– ብ/ጄ ኩመራ ነገሬ (ኦሮሞ)
አስተዳደር—— ገ/ሕይወት ሱስንዮስ (ትግራይ)
ዕዝ ላይ ብሔር ማሰባጠሪያው ቀመር:-
ስድስት ኦሮሞ፣ አራት ትግራይ፣ ሦስት ደቡብ፣ ሁለት አገው እና አንድ አማራ።
*****************
በኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት ታሪክ፤ በምክትል ኤታማዦር ሹምነት እና በኦፕሬሽናል ኃላፊነት ወንበር ስር ከፍተኛው ስልጣን የጠቀለሉት ሰው:-
ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ (ኦሮሞ)።
በስራቸው የታቀፉት ተቋማት:-
ዘመቻ መምሪያ፣ መረጃ መምሪያ፣ መሀንዲስ መምሪያ እና መገናኛ መምሪያ።
የጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ፅ/ቤት ኃላፊ——— ኮሎኔል ተስፋዬ (ኦሮሞ)
**************
ሌላኛው ቁልፍ ሹመት:-
የአየር ኃይል አዛዥነት—- ብ/ጄ ይልማ መርዳሳ (ኦሮሞ)
(አዛዡ ቁልቁል የሚያዟቸው መኮንኖች ሲኒየር እና በማዕረግ የሚበልጧቸው ናቸው)።
****************
የሪፎርሙ ቀማሪ:-
የጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር——- ብ/ጄ ተሾመ ታደሰ (ኦሮሞ)
******************
የመከላከያ የሰው ሃብት አስተዳደር——— ሜ/ጄ ሀጫሉ ሸለሙ (ኦሮሞ)
የመከላከያ የሎጂስቲክ መምሪያ ኃላፊ——– ሜ/ጄ ኩምሳ (ኦሮሞ)
የሪፐብሊካን ጋርድ አዛዥ——— ሜ/ጄ ብርሃኑ በቀለ (ኦሮሞ)
*******************
(ምንጭ: ፍትሕ መፅሔት አንደኛ
ዓመት ቁጥር 18 መጋቢት 2011 ዓ.ም.)