Click Here
Click Here

ሰሞናዊ ቅጂዎች

9 Videos


Add Your Heading Text Here

   የዜና ስብስቦች

አምስተኛውን ዙር የተራዘመ የብድር አቅርቦት ያጸደቀው አይ ኤም ኤፍ፤ 464 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ ለቀቀ – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

July 2, 2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤፍ ኤም) የስራ አስፈጻሚ ቦርድ፤ ለኢትዮጵያ መንግስት 464 ሚሊዮን ዶላር ብድር “ወዲያውኑ እንዲለቀቅ” የሚያስችል ውሳኔ አሳለፈ። የድርጅቱ

Read More »

ህወሓት ከፌደራል መንግስት ሊደራደር የሚችለው “በሶስተኛ ሀገር” እንደሆነ የፓርቲው ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጥቆማ ሰጡ – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

July 1, 2026 ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፌደራል መንግስት ጋር የሚደራደር ከሆነ በአዲስ አበባ ከተማ ሳይሆን “በሌላ ሶስተኛ ሀገር” እንደሚሆን ለአሜሪካ ማሳወቁን የፓርቲው ጽህፈት

Read More »

ቀጥታ,ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአሜሪካ እና ኢራን ተደራዳሪዎች ንግግር በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ተናገሩ

አሜሪካ እና ኢራን በኳታር ዋና ከተማ ዶሃ ውስጥ እያደረጉ ያሉት ቀጥተኛ ያልሆነ ንግግር በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ በፓኪስታን እና በኳታር

Read More »

የኢትዮጵያ መንግሥትን እንደሚከስሱ ሲናገሩ የነበሩት የቦንድ አበዳሪዎች እንዴት ከስምምነት ደረሱ?

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል30 ሰኔ 2026 የንባብ ጊዜ: 5 ደቂቃ ከአንድ ወር በፊት ለኢትዮጵያ ገንዘብ ያበደሩ ባለሀብቶች የአገሪቱን መንግሥት እንደሚከስሱ አስታውቀው ነበር። የኢትዮጵያ

Read More »

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትራምፕ በመወለድ የሚገኝ ዜግነትን ለማስቀረት ያደረጉትን ሙከራ ውድቅ አደረገ

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል30 ሰኔ 2026 የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ ሰነድ አልባ ስደተኞች በአሜሪካ የሚወልዷቸው ልጆች የአሜሪካ ዜግነት እንዳያገኙ ለማገድ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ

Read More »

የአውሮፓ ህብረት የህወሓት “የተናጠል የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ”፤ የፕሪቶሪያ ስምምነት ድንጋጌዎችን “የጣሰ ነው” አለ  – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

June 27, 2026 ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የትግራይ ክልል ምክር ቤትን ወደ ስራ መመለሱ እና “የተናጠል የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላን” ተግባራዊ ማድረጉ፤ “የፕሪቶሪያ ስምምነት ድንጋጌዎችን

Read More »

ቀጥታ,ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኢራን ጥያቄ መሠረት ነገ ዶሃ ውስጥ ንግግር ይደረጋል አሉ

የአሜሪካ እና ኢራን ባለሥልጣናት ነገ ኳታር ውስጥ ለድርድር እንደሚገናኙ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ። ዋነኞቹ የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ጃሬድ ኩሽር እና ስቲቭ ዊትኮፍ ወደ ዶሃ እንደሚበርሩ ዋይት

Read More »

በአሜሪካ ጊዜያዊ ከለላ ያላቸው ስደተኞች ለቋሚ መኖሪያ ፈቃድ እንዲያመለክቱ ወይም ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ታዘዙ

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል29 ሰኔ 2026, 17:27 EAT የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ በአሜሪካ ጊዜያዊ የጥገኝነት ከለላ አግኝተው የሚገኙ የተለያዩ አገራት ዜጎች ቋሚ የመኖሪያ

Read More »

  ተመረጡ ቅጂዎች

The battle of Adwa: An Ethiopian victory that ran against the current of colonialism 

 -Curtin University

  1. Ethiopians attend a parade to mark the 123rd anniversary of the battle of Adwa last year. (Photo by Minasse Wondimu Hailu/Anadolu Agency/Getty Images) (Click here to read more)

American Lung Association: Research & Reports  

*At least 82 toxic chemicals and carcinogens have been identified in hookah smoke.2,3,4,5

* According to one study, 79.6% of current hookah users aged 12-17 say that they use hookah because they like socializing while using the product.11 Hookah bars and cafes have grown in popularity, particularly in urban areas and around college campuses.12 (read more)

የመረጃ ምንጮች