የጸጥታ አስከባሪዎች ጨዋነት በተሞላና ክብርን በሚገልጽ አግባብ የፍተሻ ሥርዓቱን እንዲያከናውኑ የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አሳሰበች

September 25, 2024 – Konjit Sitotaw  የጸጥታ አስከባሪዎች ጨዋነት በተሞላና ክብርን በሚገልጽ አግባብ የፍተሻ ሥርዓቱን እንዲያከናውኑ የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አሳሰበች ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁና የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክት አስተላለፉዋል። ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በመልዕክታቸው በዓሉ በድምቀት፣ባማረና […]

የአገር ህልውና እንዲከበር ውስጣዊ የሰላም ዕጦት ይታሰብበት!

September 25, 2024 – EthiopianReporter.com  ሰሞነኛው የዓለም መገናኛ ብዙኃን ትኩረት በአዲሱ የእስራኤልና የሂዝቦላህ አውዳሚ ጦርነት ላይ ቢሆንም፣ የግብፅ የጦር መርከብ ለሶማሊያ ሁለተኛውን ዙር የጦር መሣሪያ ጭነት ማድረሱ ሰፊ ሽፋን ያገኘ ዜና ነበር፡፡ ግብፅ ከሶማሊያ ጋር ባደረገችው ወታደራዊ ስምምነት መሠረት በይፋ የጦር መሣሪያዎችን ስታጓጉዝ፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባዔ ለመታደም የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ታዬ አጽቀ ሥላሴ […]

በሰብዓዊ ዕርዳታ ዘረፋ ምክንያት ድጋፋቸውን ያቆሙ አካላትን እያግባባ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ

የዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት ዝላታን ሚሊስክ ማኅበራዊ በሰብዓዊ ዕርዳታ ዘረፋ ምክንያት ድጋፋቸውን ያቆሙ አካላትን እያግባባ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም… ሲሳይ ሳህሉ ቀን: September 25, 2024 ከአንድ ዓመት በፊት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት፣ በኢትዮጵያ ለተቸገሩ ወገኖች የሚያቀርቡት የምግብ ዕርዳታ በመዘረፉ ሳቢያ ድጋፋቸውን ያቋረጡ ለጋስ አካላት፣ ሲያደርጉት […]

የአውሮፓ ኅብረት ባወጣው ሕግ ሳቢያ ቡና ላኪዎች ኤክስፖርት ለማድረግ እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ

በተመስገን ተጋፋው September 25, 2024 የአውሮፓ ኅብረት ቡናን ጨምሮ ወደ አባል አገሮቹ የሚላኩ ሰባት የምርት ዓይነቶች ከደን ጭፍጨፋና መመናመን ነፃ መሆናቸው ሳይረጋገጥ፣ ለግብይት እንዳይቀርቡ የሚከለክል ሕግ በማውጣቱ ምክንያት፣ በርካታ ቡና ላኪዎች ወደ አውሮፓ ኤክስፖርት ለማድረግ መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአርፋሳ ጄኔራል ትሬዲንግ ኤክስፖርት ኩባንያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ንጉሤ ለገሠ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የአውሮፓ ኅብረት ቡናን ከደን ጭፍጨፋና መመናመን […]

ኢትዮጵያ አባል የሆነችበት ዓለም አቀፍ አሸማጋይ ድርጅት በቅርቡ በቻይና ይፋ እንደሚደረግ ተገለጸ

የቻይና ኤምባሲ የአፍሪካ አገሮች ዲፕሎማቶች በተገኙበት ውይይት ሲደረግ ዜና ኢትዮጵያ አባል የሆነችበት ዓለም አቀፍ አሸማጋይ ድርጅት በቅርቡ በቻይና ይፋ እንደሚደረግ ተገለጸ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: September 25, 2024 ኢትዮጵያን ጨምሮ ከአፍሪካና ከእስያ 19 አባል አገሮችን በመሥራችነት የያዘው ዓለም አቀፍ አሸማጋይ ድርጅት፣ በመጪው የአውሮፓውያን አዲስ ዓመት በቻይና ሆንግ ኮንግ ይፋ እንደሚደረግ ተገለጸ፡፡ በዓለም አቀፍ ድንበር ተሻጋሪ ወይም […]

ለአፍሪካ ኅብረት የተለያዩ ተልዕኮዎች ከ600 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ድጋፍ ፀደቀ

ዜናፖለቲካ በናርዶስ ዮሴፍ September 25, 2024 በአውሮፓ ኅብረት ሥር የሚገኘው የአውሮፓውያን የሰላም ፋሲሊቲ ለአጋር የአፍሪካ አገሮች፣ በሁለት መስኮች ከ600 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ድጋፍ ማፅደቁ ተገለጸ።  ይህ የተነገረው ትናንት ማክሰኞ መስከረም 14 ቀን 2016 ዓ.ም. በአፍሪካ ኅብረት፣ የአውሮፓ ኅብረት ልዑካን ቡድን መሪ ዣቪየር ኒኖ ፔሬዝ (አምባሳደር) በሁለቱ ኅብረቶች መካከል ስላሉ የጥምረት ሥራዎችና የጋራ እ.ኤ.አ. በ2030 ድረስ […]

ለአማራ ተወላጅ እስረኞችና ቤተሰቦቻቸው ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ዜና ለአማራ ተወላጅ እስረኞችና ቤተሰቦቻቸው ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ ዮናስ አማረ ቀን: September 25, 2024 ያለ ፍርድ በማረሚያ ቤት ተይዘው የሚገኙ ታዋቂ የአማራ ተወላጅ እስረኞችን ለመደገፍና ቤተሰቦቻቸውን ለመርዳት፣ ታዋቂው ፖለቲከኛ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጥሪውን ያቀረቡት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፓርቲን በመወከል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ደሳለኝ ጫኔ […]