እናት እና አባቱን የገደለው ታዳጊ ትራምፕን የመግደል ዕቅድ እንደነበረው ኤፍቢአይ አስታወቀ

ከ 2 ሰአት በፊት በዊስኮንሲን ግዛት እናት እና አባቱን የገደለው የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ትራምፕን የመግደል ዕቅድ እንደነበረው ኤፍቢአይ አስታወቀ። የ17 ዓመቱ ኒኪታ ካሳፕ የ35 ዓመቷ እናቱ ታቲያና ካሳፕ እና የ51 ዓመት የእንጀራ አባቱ ዶናልድ ሜየርን በመግደል ክስ ቀርቦበታል። እናት እና አባት በአውሮፓውያኑ የካቲት 28 ነው በመኖሪያ ቤታቸው ተገድለው የተገኙት። አዲስ የወጣ ዘገባ እንደሚጠቁመው […]