ህወሓት ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ ሰውነት ተሰጠው
Friday, 09 August 2024 16:41 Written by Administrator ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ ሰውነት ተሰጥቶታል። ፓርቲው ሕጋዊ ሰውነት የተሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ዓዋጅ መሰረት እንደሆነም ተነግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ህወሓት ሚያዚያ 13 እና 28 2015 ዓ.ም. ሕጋዊ ሰውነቱ ወደነበረበት እንዲመለስ ጥያቄ አቅርቦ እንደነበር በማስታወስ፣ በዓዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሰረት […]
የየኢዜማ ዋና ጸሐፊ ከሃላፊነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው ለቀቁ
Friday, 09 August 2024 16:39 Written by በሚኪያስ ጥላሁን “ለአገሬ የምመኘው እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ዕውንእስከሚሆን የበኩሌን አስተዋጽኦ አደርጋለሁ” የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ዋና ጸሐፊ አቶ አበበ አካሉ ከሃላፊነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ። አቶ አበበ ለኢዜማ ብሔራዊ ስራ አስፈጻሚ እና ለምርጫ ወረዳ 28 በጻፉት ደብዳቤ፣ “ይስተዋላል” ባሉት የፓርቲው ዕንቅስቃሴ ውስጥ በአባልነትም ሆነ በሃላፊነት መቀጠል እንደማይፈልጉ […]
የኢትዮጵያና የሶማሊያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሁለተኛ ዙር ውይይት ሊያደርጉ ነው
August 10, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የ“አፍሪካ ሰፈር” በፓሪስ ኦሎምፒክ
August 10, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
አቶ ጌታቸው ረዳ በህወሓት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንደማይሳተፉ አስታወቁ
August 10, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የካታሎኒያ መገንጠል መሪ ስፔይን ገብተው ወጡ
August 9, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የነሃስ ሜዳሊያ አሸናፊው ያሬድ ንጉሰ
August 9, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የፊፋና የአፍሪካ ስፖርት መሪው ኢሳ ሃያቱ አረፉ
August 9, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ሸምጋዮች የተኩስ አቁም ግፊት ሲያደርጉ የእስራኤል ወታደሮች በጋዛ አዲስ ጥቃት ሰነዘሩ
August 9, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች ከአገልግሎት ውጪ ሆነዋል፤ አብዛኞቹ በአማራ ክልል ያሉ ናቸው
ከ 5 ሰአት በፊት በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ባሉ ግጭቶች እና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራቸውን ከማከናወን ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ። በዚህም ሳቢያ በአገሪቱ የዜጎች የትምህርት መብት “በእጅጉ እየተጣሰ” መሆኑን ብሔራዊው የሰብአዊ መብቶች ተቆርቋሪው ኮሚሽን ኃላፊዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ውስጥ ባጋጠሙ ግጭቶች እና የተፈጥሮ አደጋዎች […]