የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የትምባሆ ምርት አወጋገድ መመርያ አፀደቀ

ማኅበራዊ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የትምባሆ ምርት አወጋገድ መመርያ አፀደቀ ሰላማዊት መንገሻ ቀን: June 5, 2024 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የትምባሆ ምርት አወጋገድ መመርያ አፀድቆ ወደ ሥራ ማስገባቱ ተገለጸ፡፡ የትምባሆ ምርት በሰውና በእንስሳት፣ እንዲሁም በአካባቢ ላይ ጉዳት ሳያደርስ በአግባቡ መወገዱን የመቆጣጠር ኃላፊነት የተሰጠው ባለሥልጣኑ፣ ‹‹የትምባሆ ምርት አወጋገድ መመርያ›› በማዘጋጀትና በዋና ዳይሬክተሯ ወ/ሮ ሔራን ገርባ በማፀደቅ ከግንቦት […]

በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለሚማሩ ተማሪዎች የባንክ ብድርን የሚፈቅድ አሠራር እንዲመቻች ተጠየቀ

ማኅበራዊ በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለሚማሩ ተማሪዎች የባንክ ብድርን የሚፈቅድ አሠራር እንዲመቻች ተጠየቀ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: June 5, 2024 በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ከፍለው ለመማር የማይችሉ ተማሪዎች፣ የባንክ ብድር እንዲያገኙ የሚረዳ ሕጋዊ አሠራር እንዲመቻች ጥያቄ ቀረበ፡፡ በ2015 ዓ.ም. ፀድቆ ወደ ሥራ የገባውና ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ የሚያደርገው አዋጅ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ከስምንት ወራት በፊት ወደ ሥራ ያስገባ ሲሆን፣ […]