በጋምቤላ ክልል ጎርፍ ከ40ሺህ በላይ ሰዎችን አፈናቀለ

September 10, 2024 – DW Amharic  በጋምቤላ ክልል የባሮ ወንዝ ከመጠን በላይ ሞልቶ በመፍሰሱ በክልሉ 5 ወራዳዎች ጉዳት ማድረሱን የጋምቤላ ክልል አደጋ አደጋ ስጋት አመራር አስታወቀ፣ ጎርፉ ባስከተለው ጉዳት ከ40 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውንም አመልክቷል፡፡ ለዶይቼ ቨሌ አስተያየታቸውን የሰጡ ተፈናቃዮች እስካሁን የተደረገላቸው ድጋፍ የለም፡፡… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የስፖርት ዘገባ

September 10, 2024 – DW Amharic  ኢትዮጵያ ከታንዛኒያ ጋ እንደተጫወተችው ከኮንጎ ዴሞክራ እግር ኳስ ቡድን ጋም ከሜዳዋ ውጭ ለመጫወት ተገዳለች ። ከመቶ ሃያ ሚሊዮን በላይ ነዋሪ ባለው ሀገር አንድ ስታዲየም መገንባት ባይቻል እንኳን እንዴት በተገቢው መልኩ ማደስ ተሳነን? ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በአውሮጳ ኔሽን ሊግ ተጋጣሚውን 5 ለ0 አሸንፏል ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም […]

የንጉሠ ነገሥት አፄ ኃይለ ሥላሴ ፍፃሜ፣ የሪፐብሊኪቱ እጣ

September 10, 2024 – DW Amharic ግራማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ሥዩመ እግዚ አብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ ።የአገዛዝ ሥልት፣ መርሕ፣ዓላማ-ግባቸዉ፣ ስኬት-ዉድቀታቸዉ እስከዛሬም ድረስ ብዙ ያከራክራል።ኢትዮጵያን ለዘመነ ዘመናት በጠንካራ ክርን-መዳፋቸዉ ጨምድደዉ መግዛታቸዉ ግን ሐቅ ነዉ።ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ሕገ መንግስት፣ ፓርላማ ሁሉም የእሳቸዉና የእሳቸዉ ብቻ ነበሩ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቅያን ያለፉ ተማሪዎች 5.4% የሚሆኑት ብቻ ናቸዉ ተባለ

September 10, 2024 – DW Amharic  የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከውሰዱ 684,205 ተማሪዎች መካከል 36,409 ወይም 5.4% የሚሆኑ ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በመላው ሀገሪቱ 1363 ትምህርት ቤቶች ዉስጥ ምንም ተማሪ እንዳላለፈ የትምህርት ሚንስትር ፕሮፊሰር ብርኃኑ ነጋ ተናግረዋል። የተማሪዎቹ ውጤት ዛሬ ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይሆናል ተብሏል።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ህወሓት የትግራይ ክልላዊ መንግሥትን ወነጀለ

September 10, 2024 – DW Amharic  በፖለቲካዊ አቋማቸው በአባላቶቼ ላይ ከሓላፊነት የማንሳት፣ የማገድና የማሰር እርምጃዎች በትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር እየተወሰደባቸው ነው ሲል ህወሓት ከሰሰ። የህወሓት ከፍተኛ አመራር የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር እርምጃዎች ሕገወጥ ሲሉ ገልፀዋቸዋል። በሌላ በኩል የህወሓት አባላት እና አመራሮች በሽረ ልያካሂዱት የነበረ የተቃውሞ ሰልፍ ተከልክ … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ