የእስራኤል ጦር ከ40 ዓመት በፊት የሞተ ወታደሩን አስከሬን ፍለጋ በሊባኖስ ያካሄደው ዘመቻ ያስከተለው ከባድ ጉዳት

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ 8 መጋቢት 2026, 08:18 EAT የንባብ ጊዜ: 4 ደቂቃ እስራኤል በኢራን ከሚደገፈው ሔዝቦላህ ጋር የምታደረገው የምድር እና የአየር ውጊያ ተከትሎ በሊባኖስ በርካታ ሰዎች ተገድለዋል። የሊባኖስ የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በምሥራቃዊ ቤካ ሸለቆ የእስራኤል ጦር አንድ ምሽት ባካሄደው ዘመቻ ቢያንስ 41 ሰዎች ሲገደሉ 40 ደግሞ ቆስለዋል። ከሟቾቹ መካከል ሦስት የሊባኖስ ወታደሮች የሚገኙበት […]