በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማዜ ብሔራዊ ፓርክ በቃጠሎ ወድሟል

February 2, 2025  “ከ10 ሄክታር በላይ የፓርኩ ክፍል በቃጠሎ ወድሟል” የማዜ ብሔራዊ ፓርክ ትናት ማምሻውን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ የማዜ ብሔራዊ ፓርክ አከባቢ የተነሳዉ እሳት ሌሊቱን ሙሉ ሳይጠፋ ማደሩንና በፓርኩ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የማዜ ብሔራዊ ፓርክ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መስፍን ጬማ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። በአከባቢው ከፓርኩ አቅራቢያ ከሚገኝ ሞርካ ቀበሌ አንድ […]

ደቡብ ሱዳን፤ የነዳጅ ምርቱ የሃገሪቱን ኤኮኖሚ ያሻሽል ይሆን?

February 2, 2025 – DW Amharic  ከረጅም ጊዜ አገልግሎት መዘጋት በኋላ የደቡብ ሱዳን ድፍድፍ ዘይት ዳግም እየተንቆረቆረ ነው። የደቡብ ሱዳን ድፍድፍ ዘይት ወደ ገበያ መምጣት የህዝቡን ድህ? … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ መባባሱ ተገለጸ

 Addis Admas  Saturday, 01 February 2025 10:46 Written by  Administrator የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ እየተባባሰ መምጣቱን ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ። ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ በጣለው ዕግድ ዙሪያ ገለልተኛ ምርመራ የማድረግ ፍላጎት አለማሳየቱን አስታውቋል።ሂውማን ራይትስ ዎች ባለፈው ረቡዕ ጥር 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው በዚህ መግለጫ፣ […]