War updates from Amhara Region, Ethiopia – April 20th to 26th, 2026

Disclaimer: AAA is a U.S. based NGO that documents human rights violations in the context of conflict, violence and political repression. One of AAA’s core activities is also to educate policymakers, journalists, researchers and other stakeholders with up-to-date information on developments in Ethiopia. AAA does not endorse any political parties or organizations based in the […]

Saudi Arabia: Halt Imminent Executions of Ethiopian Migrants

Scores Sentenced on Drug-Related Offenses; 3 Executed in April (Beirut) – At least 65 Ethiopian migrants are at imminent risk of execution in Saudi Arabia for drug-related offenses, Human Rights Watch said today. Saudi authorities executed three others on April 21, 2026. “Saudi Arabia’s willingness to execute foreign migrants for nonviolent offences following trials that denied them basic due process reflects […]

When Music Speaks and Politics Falls Silent: Emotional Awakening and Structural Deficit in Ethiopia – Borkena

April 29, 2026 Sirak Zena Why can a single song move a nation more deeply than years of political struggle? This article argues that the answer lies not only in artistic power but in the structural weakness of politics itself. When music carries what institutions fail to articulate, the crisis it reveals is no longer […]

የፌደራል ፖሊስ በኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የመንግስት ባለስልጣናት እንደማይሳተፉ “በተጨባጭ አረጋግጬያለሁ” አለ – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

April 29, 2026 የፌደራል ፖሊስ ኮንትሮባንድን ለመከላከል ባደረጋቸው “ኦፕሬሽኖች”፤ በዚህ የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ የመንግስት ኃላፊዎች ተሳትፎ እና “ኔትወርክ” የሌለበት መሆኑን “በተጨባጭ ማረጋገጡን” ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ተናገሩ። የጸጥታ ተቋሙ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን “የመያዝ አቅሙ” እንዳደገ የገለጹት ኮሚሽነር ጄነራሉ፤ ባለፈው ዘጠኝ ወር ብቻ 20.5 ቢሊዮን ብር ግምት ያላቸው የወጪ እና የገቢ ንግድ ሸቀጦችን “በቁጥጥር ስር ማዋሉን” አስታውቀዋል።  […]

ለሁለት ሳምንት “በኢ-መደበኛ ማቆያዎች” ተይዞ የቆየው የ“አዲስ ስታንዳርድ” ማኔጂንግ ኤዲተር ከእስር ተለቀቀ  – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

April 29, 2026 የ“አዲስ ስታንዳርድ” የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ማኔጂንግ ኤዲተር ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ፤ ከሁለት ሳምንት እስር በኋላ ትላንት ማክሰኞ ሚያዝያ 20፤ 2018 ከሰዓት በኋላ ተፈትቶ ወደ ቤቱ መመለሱን አሳታሚ ድርጅቱ አስታወቀ። ጋዜጠኛው ታስሮ የቆየው በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ባሉ ኢ-መደበኛ የማቆያ ስፍራዎች እንደሆነ የመገናኛ ብዙሃኑ ዋና አዘጋጅ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።  ላለፉት አራት […]