ባንኮች እየፈጸሙት ያለው አቅርቦትንና ፍላጎትን ያላገናዘበ የውጭ ምንዛሪ ግዥ

በዳዊት ታዬ January 15, 2025 የውጭ ምንዛሪ ግብይት በገበያ ዋጋ እንዲገበይ የወጣው ሕግ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ከሰባት ወራት በላይ አስቆጥሯል፡፡ ሕጉ ተግባራዊ በተደረገበት የመጀመርያው ቀን የአንድ ዶላር የምንዛሪ ዋጋ በአማካይ 75 ብር እንደነበርም ይታወሳል፡፡ ይህ የምንዛሪ ዋጋ ቀስ በቀስ እየጨመረ ትናንት ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም.  ባንኮች የአንድ ዶላር የመግዣ ዋጋቸው 27 ብር ከ70 ሣንቲም […]