ትራምፕ የፈጸሙት ወንጀል እንዳይሰማ በከፈሉት ገንዘብ ለተመሰረተባቸው ክስ ውሳኔ ሊሰጥ ነው

ከ 9 ሰአት በፊት ዶናልድ ትራምፕ በኒውዮርክ በቀረበባቸው በገንዘብ የመደለል ክስ ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሀላ ከመፈጸማቸው ከሁለት ሳምንት በፊት ጥር 2/ 2017 ዓ.ም. የቅጣት ውሳኔ ሊሰጥባቸው መሆኑን አንድ ዳኛ ተናገሩ። ዳኛው ዡዋን ሜርካን ትራምፕ ላይ እስር፣ አመክሮ ወይም የገንዘብ ቅጣት እንደማይፈርድባቸው እና በምትኩ “እንደ ሁኔታው እንዲለቀቁ” የሚል የቅጣት ውሳኔ እንደሚያስተላልፉ ገልጸው፣ ተመራጩ ፕሬዝዳንት በአካል አልያም […]