የመንግሥት የወጪ ቅነሳ ፖሊሲ ማኅበራዊ ልማትን ሊጎዳ እንደሚችል ባለሞያዎች ጠቆሙ

May 1, 2024 – VOA Amharic መንግሥት እየተከተለው ያለው የወጪ ቅነሳ ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲ፣ ማኅበራዊ ዘርፉን እየጎዳው መኾኑን የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ይገልጻሉ፡፡ ነዳጅን ጨምሮ አብዛኛውን ማኅበረሰብ በሚጠቅሙ ዘርፎች ላይ ሲደረጉ የቆዩ ድጎማዎች መነሣትንም ለአብነት ይጠቅሳሉ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

Supporting Ethiopia in the battle against malaria: A vital mission of the US government

VIEWPOINT By Contributor April 29, 2024 As we recognize World Malaria Day on April 25, we reflect on the relentless battle against malaria, a life-threatening disease transmitted by female malaria-carrying mosquitoes. According to the World Health Organization (WHO), in 2022, there were 5.1 million people affected by malaria in Ethiopia, and about 75 million people […]

የሴት ልጅ ግርዛት አሁንም ድረስ እየቀጠለ መሆኑ ተገለጸ

ማኅበራዊ የሴት ልጅ ግርዛት አሁንም ድረስ እየቀጠለ መሆኑ ተገለጸ ሰላማዊት መንገሻ ቀን: April 28, 2024 የጤና ማኅበራዊ ልማት ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባደረገው የመስክ ምልከታ የሴት ልጅ ግርዛት አሁንም ድረስ እየቀጠለ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የ2016 በጀት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበበት ወቅት በአንድ ክልል የአንድ ሙሉ […]

ለከፋ የጤና ዕክል የሚዳርገው የፅንስ ኅብረሰረሰር ዘንግ ክፍተት

ማኅበራዊ ለከፋ የጤና ዕክል የሚዳርገው የፅንስ ኅብረሰረሰር ዘንግ ክፍተት የማነ ብርሃኑ ቀን: April 28, 2024 በቅድመ ወሊድ ወቅት የሚከሰት የኅብረሰረሰር ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውኃ መቋጠር ሕፃናት ከተወለዱ በኋላ ለከፍተኛ የጤና እክል የሚያጋልጥ ነው፡፡ ፅንሱን ለዚህ ጉዳት የሚዳረገው ደግሞ የምግብ ንጥረ ነገሮች በተለይም የፎሊክ ኢሲድ እጥረት ነው፡፡ የበሽታው ተጠቂ ሕፃናት የመንቀሳቀስ እክል፣ የስሜት ማጣት፣ የአዕምሮ ውስንነት፣ […]

Ethiopia: Following Cholera Outbreak in Bati District, Amhara Health Authorities Take Action to Contain the Spread of the Disease

27 APRIL 2024 Addis Standard (Addis Ababa) Addis Abeba — Amid reports of a cholera outbreak in the Bati district within the Oromia special zone of the Amhara region, health authorities are swiftly responding to contain the spread of the disease. Belay Bezabhi, Director General of the Amhara Public Health Institute, addressed the situation in a […]