የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ማብራሪያ – ለአፍሪካ ህብረት (ቪኣኤ/አማርኛ)

ማርች 09, 2021 ቪኦኤ ዜና ዋሺንግተን ዲሲ — ሀገራቸው “በተመሳጠረ ዓለም አቀፍ የትችት ማዕበል ውስጥ እያለፈች” መሆንዋን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዚህ ወቅት አፍሪካውያን ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄን በመደገፍ ከኢትዮጵያ ጎን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል። ሀገራቸው በዚህ ሁኔታ ውስጥ እያለፈች ያለችውም በገዛ ግዛቷ ውስጥ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በመስራቷ መሆኑንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለጹት። የአፍሪካ ህብረት በትግራይ […]

COVID-19: Vaccines Arrival in Ethiopia Could be ‘Turn of tide for better’

Post published:March 7, 2021 Vaccinations will start ‘in the next few days’ ADDIS ABEBA – The World Health Organisation (WHO) said the arrival of COVID-19 vaccine in Ethiopia could be a turn of tide for better as the country received 2.184mln million doses of the AstraZeneca vaccine via the COVAX Facility. The AstraZeneca vaccines licensed […]