የፀጥታ ም/ቤቱ በኢትዮጵያ ጉዳይ ሳይወስን ቀረ – ቪአኤ/አማርኛ

ማርች 05, 2021 መለስካቸው አምሃ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት /ፎቶ ፋይል/ አዲስ አበባ — የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ጉዳይ የጠራው ስብሰባ ያለስምምነት ተጠናቀቀ። ሁኔታውን ያላገናዘቡ ወቀሳዎች ያሏቸው መታረም እንዳለባቸው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳሰቡ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር በበኩላቸው በትግራይ የሰብዓዊ መብቶች እየተጣሱ ነው ይላሉ። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። የፀጥታ ም/ቤቱ […]

የኢትዮጵያ መንግሥት ስለትግራይ የሰጠው መግለጫ

ማርች 05, 2021 እስክንድር ፍሬው አዲስ አበባ — የትግራዩን የህግ የበላይነት ዘመቻ ቀሪ ሁለት ዓላማዎች ለማጠናቀቅ ቁርጠኛ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። ሁለቱ ዓላማዎች ደግሞ ሰብአዊ ድጋፍ መድረሱን ማረጋገጥና ክልሉን መልሶ መገንባት እንደዚሁም አሁንም በክልሉ ውስጥ በንቃት የሚንቀሳቀሱ ወንጀል ፈፃሚዎችን ለሕግ ማቅረብ መሆናቸውን አመልክቷል። የሕግ የበላይነት ዘመቻውን ለማዳከም የታቀዱ ማናቸውንም ወገንተኛ ጣልቃ ገብነቶች እና የፖለቲካ ዘመቻዎችን ግን […]