ሰላማዊ ሰልፉ በብአዴን ተጠልፏል!!!

አማራ አንድ ነገር ባሰበ ቁጥር እየጠለፈ የመውሰድ ግቡን እንዳይመታ የሚያደርገው ቀንደኛ ጠላታችን የወያኔ አህያ ብአዴን ነገ የሚደረገውን ሰልፍ ከጀርባ ተቆጣጥሮት ሰልፎቹ ሕዝቡ ቁጣውንና ስሜቱን የሚገልጥባቸው እንዳይሆኑና እራሱ ያዘጋጃቸው መፈክሮች ብቻ ተሰምቶባቸው የሚበተኑ አልጫ ሰልፎች እንዲሆኑ ለማድረግ ካድሬዎቹንና ቅጥረኞቹን አሠማርቷል!!! ወገን ሆይ! ፀረ አማራው ብአዴን ሰልፎችን የረባ የሕዝብ ድምፅ እንዳይሰማባቸው አድርጎ እንዲበተኑ ለማድረግ ቢጥርም እኛ ግን […]

ኢትዮጵያን ጨምሮ ባፈለው ዓመት ኢንተርኔት በመዝጋት የከሰሩ ሃገራት…BBC

ባፈለው የፈረንጆቹ ዓመት ኢንተርኔት በመዝጋት የከሰሩ ሃገራትን ዝርዝር ይፋ ያደረገ አንድ ጥናት “ዓለም በዚህ ምክንያት 8 ቢሊዮን ዶላር ከስራለች” ብሏል። ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ኢንተርኔትን በአንድም ሆነ በሌላ ምክንያት የዘጉ ሃገራት ቁጥር ከምን ጊዜውም የላቀ ነው ሲል ኔትብሎክ የተባለው አጥኚ ድርጅት ይፋ አድርጓል። ጥናቱ ላይ እንደተጠቀሰው በተለያዩ ሃገራት 122 ጊዜ ኢንተርኔት የተቋረጠ ሲሆን በጠቅላላ 22 ሺህ […]

የቀድሞ የኦነግ ጦር መሪ ጃል መሮ ከሕወሃት ጋር እየሠራ ነው?…BBC

በምዕራብ ኦሮሚያ በሚገኙ አራት ዞኖች የስልክ እና ኢንተርኔት አገልግሎት ተቋርጦ እንደሚገኝ ይታወቃል። በአራቱም የወለጋ ዞኖች ማለትም፤ ቄለም ወለጋ፣ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ፣ ምዕራብ ወለጋና ምስራቅ ወለጋ የኢንተርኔት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ የተቋረጠ ሲሆን፤ የስልክ አገልግሎት የሌለባቸው ደግሞ ምዕራብ ወለጋና የቄለም ወለጋ ዞኖች ናቸው። የቴሌኮም አገልግሎቶች መቋረጥን አስመልክቶ ከኢትዮ ቴሌኮምም ይሁን ከመንግሥት የተሰጠ በቂ ምላሽ ማግኘት አልተቻለም። ይህ […]

የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት ከሌሎች ሐገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ሐገራዊ አማራጭ የሚሆን ጥምረት ወይም ቅንጅት ይመሰርታል ተባለ

January 11, 2020 Source: https://mereja.com/amharic/v2/198127https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/dwelle/dira/mp3/amh/318511A2_2_dwdownload.mp3 DW : የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት ወደ ፖለቲካ ፓርቲነት በይፋ መለወጡን የምክር ቤቱ ሰብሳቢ እስክንድር ነጋ አስታወቁ።አቶ እስክንድር ነጋ እንዳስታወቁት አምና መጋቢት የተመሠረተዉ ምክር ቤት የፊታችን ሰኞ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፓርቲነት እዉቅ እንዲሰጠዉ ይጠይቃል። አቶ እስክንድር ለጋዜጠኞች እንደነገሩት ፓርቲያቸዉ በሚቀጥለዉ ምርጫ አዲስ አበባ ዉስጥ የሚወዳደሩ ዕጩዎችን ያቀርባል፤ ከሌሎች […]