ሐሳብን በመግለጽ እና በመደራጀት ነጻነት ላይ የሚደረግ ሕገወጥ ገደብ እና የለየለት ጥቃት የአምባገነናዊ አገዛዝ ማቆጥቆጥ የማያሳስት ምልክት ነው። – ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽ

June 8, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/123506 ሐሳብን በመግለጽ እና በመደራጀት ነጻነት ላይ የሚደረግ ሕገወጥ ገደብ እና የለየለት ጥቃት የአምባገነናዊ አገዛዝ ማቆጥቆጥ የማያሳስት ምልክት ነው። ይልቁንም ድርጊቱ ሲደጋገም አስተዳደሩ ወይም የአስተዳደሩን ክፍሎች በስውር የመዘወር አቅም ያጎለበቱ ስውር ቡድኖች የዜጎችን መብት ለማክበር ፍላጎት እንደሌላቸው የሚያሳይ ይሆናል። እስክንድር ነጋ አባል የሆነበት የቴሌቪዥን ጣቢያ (ሰናይ) መቋቋሙን ለማወጅ የተጠራ ጋዜጣዊ መግለጫ […]

Sharing your favorite food with the world isn’t easy. Ask Ethiopia. Christian Science Monitor14:22 Fri, 07 Jun

SourceURL:https://www.csmonitor.com/World/Africa/2019/0607/Sharing-your-favorite-food-with-the-world-isn-t-easy.-Ask-Ethiopia Health food star, or an Ethiopian staple? Teff’s bid to be both. – CSMonitor.com Why We Wrote This In a globalized world, we’ve come to expect sushi in Argentina, K-pop in the U.K. But sharing bits of culture across borders can also raise tough questions about authenticity, fairness, and ownership. Maheder Haileselassie/Special to The […]

Commentary: Pulling Sudan Back from the Brink

June 7, 2019 Source: http://addisstandard.com/commentary-pulling-sudan-back-from-the-brink%EF%BB%BF/ Ishac Diwan Addis Abeba, June 07/2019 – Sudan is on the threshold of disaster. On June 3, paramilitary forces opened fire on peaceful pro-democracy protesters in Khartoum, killing over 100 and wounding hundreds more. Now, hope for a smooth transition to civilian rule is giving way to fear that the […]

በእስክንድር ነጋ ላይ እየደረሰ ያለው አፈና የአብይ አህመድን አገዛዝ እውነተኛ ማንነት ያሳያል ተባለ

June 7, 2019 – Mereja.com በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለት ጊዜ የእስክንድር ነጋ የጋዜጣ መግለጫ መርኃ ግብር በፖሊስ እንዲበተን ተደርጓል፣ ሃሳብን የመግለጽ ነጻነት በገዥዎች ፍላጎት የሚሰጥና የሚከለከል እንጅ የዜጎች መብት አለመሆኑ አየታየ ነው፣ አሁንም በሥልጣን ላይ ያሉት የሚፈልጉት አጨብጫቢዎችንና አሽቃባጮችን መሆኑ እየተረጋገጠ ነው፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ የተወሰነ ቁጥር ያላቸው የኦሮሞ ብሔረሰብ አባላት ማሕበር አቋቁመው በከተማዋ […]

የቅቡልነት እጦት የሚንጠው የኢትዮጵያ ፖለቲካ (በፍቃዱ ኃይሉ)

2019-06-07 የቅቡልነት እጦት የሚንጠው የኢትዮጵያ ፖለቲካበፍቃዱ ኃይሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አመራር ሥልጣነ በትሩን ከጨበጠ ከዓመት በላይ ቢሆነውም ቅሉ ኢትዮጵያ ወደ መረጋጋት መግባት አልቻለችም። እርሳቸው ከመምጣታቸው በፊት ከነበረው ቀውስ አንፃር አለመረጋጋቱ በከፊል ቀንሷል፤ በከፊል ምንጩ ተቀይሯል። ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲመጡ የነበራቸውን ያህል ተደማጭ ሆነው መቀጠል አልቻሉም። ለመሆኑ የኢትዮጵያ አመራሮች በሕገ ወጦች እና ጠብ […]

“ከሚገዳደሉ፣ በየክልላቸው ይማሩ!” ያዛኝ ቅቤ አንጓች ያሏል ይህ ነው!!! (አብርሀ በላይ)

2019-06-06 “ከሚገዳደሉ፣ በየክልላቸው ይማሩ!”ያዛኝ ቅቤ አንጓች ያሏል ይህ ነው!!!አብርሀ በላይ “ከሚገዳደሉ፣ በየክልላቸው ይማሩ!” ማለት ለኛ አዲስ መርዝ ነች፤ ከዘር ፖለቲካ የተቀመመች። ለዘር ፖለቲካ አቀንቃኞች ግን፣ ወደ ሚመኙት የግንጠላ ፍጻሜ የምታደርስ፣ በዘር ማፅዳት (ethnic cleansing) የታጀበች አዲስ ምዕራፍ ነች። የዛሬው የህግ እስረኛ በረከት ስምኦን በአንድ ወቅት በኩራትና በማን አለብኝነት መንፈስ ሲናገር – “ኢትዮጵያ ወደብ-አልባ መሆንዋን የተቀበለ […]

የደጃዝማች ኃይለማርያም ማሞ (81ኛ) ፤ የጳውሎስ ኞኞ (27ኛ) የሙት ዓመት መታሰቢያ (ልኡል አምደጽዮን ሰርጸ ድንግል)

2019-06-06 የደጃዝማች ኃይለማርያም ማሞ (81ኛ) ፤ የጳውሎስ ኞኞ (27ኛ) የሙት ዓመት መታሰቢያልኡል አምደጽዮን ሰርጸ ድንግል፩). የደጃዝማች ኃይለማርያም ማሞ 81ኛ የሙት ዓመት መታሰቢያ በፋሺስት ወራሪ ጦር ላይ ተደጋጋሚ ድሎችን የተቀዳጁትና ለኢትዮጵያ ነፃነት/ሉዓላዊነት ታላቅ ገድል ፈፅመው መስዋዕት የሆኑት ስመጥሩ አርበኛ ደጃዝማች ኃይለማርያም ማሞ ያረፉት ከዛሬ 81 ዓመታት በፊት (ግንቦት 29 ቀን 1930) ነበር፡፡ ደጃዝማች ኃይለማርያም የፀረ-ፋሺስት ተጋድሏቸውን […]