‘It Has Been A Dream’: Ethiopians Are Adjusting To Rapid Democratic Changes

‘It Has Been A Dream’: Ethiopians Are Adjusting To Rapid Democratic ChangesEthiopia is going through a historic transformation. The country has welcomed a new reformist leader, forged peace with Eritrea and opened up a democratic space after decades of authoritarian rule. December 4, 20185:00 AM ET Heard on Morning Edition Eyder Peralta   The Holy […]

የዶ/ር አብይ የትኩረት አቅጣጫ ሊሆን የሚገባው….!!!! (ስዩም ተሾመ)

12/04/2018 የዶ/ር አብይ የትኩረት አቅጣጫ ሊሆን የሚገባው….!!!! ስዩም ተሾመ ላለፉት 27 አመታት ህወሓት አማራና ኦሮሞን አስከፊውን የታሪክ ገፅታ እያጎላና ከፋፋይ የፖለቲካ ቁማር እየተጫወተ ማዶ-ለማዶ አራርቆ የለያያቸው፣ እንዲሁም የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝብን ውስጡን በብሔርና ጎሳ ሸንሽኖ በአንድ አስተዳደራዊ መዋቅር ጠቅልሎ ጠፍሮ ያሰራቸው፣ በሦስቱ ክልል ሕዝቦች መካከል በጋራ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ የተቀናጀ የፖለቲካ ንቅናቄ እንዳይኖር ለማድረግ ነው። የዚህ […]

የኢትዮጵያ የድንበር ግጭት አፈታት ሕግ፡ ተርሚነስን ፍለጋ!!! (በውብሸት ሙላት)

12/04/2018 የኢትዮጵያ የድንበር ግጭት አፈታት ሕግ፡ ተርሚነስን ፍለጋ!!! በውብሸት ሙላት – ገለልተኛ የድንበር ኮሚሽን እንደ አማራጭ) ኢትዮጵያ እልባት ያላገኙ በርካታ የድንበር ጉዳዮች አሉባት፡፡ከአዋሳኝ አገራት ጋር ብቻ ሳይሆን በውስጥም በክልሎች እና ከዚያ በታች በሚገኙ አስተዳደራዊ እርከኖች ላይ የድንበር ጉዳይ አሁንም ቢሆን እየቆየ የሚነሳ ወይንም ደግሞ የሚያገረሽ ግጭትን እያስከተለ ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያ እንደ አንድ ሉዓላዊ አገር ከሁሉም አዋሳኞቿ […]

Ambachew Mekonnen (PhD) is a person who can smile through difficult times. He is also known for being assertive, standing for what he believes in wh…

Capital Never Again Ambachew Mekonnen (PhD) is a person who can smile through difficult times. He is also known for being assertive, standing for what he believes in wh…ile at the same time succeeding as an academic. His PhD article was recognized as among the top ten papers globally that year. Before being appointed as […]

የደራ ጥያቄን ተከትሎ ቅምብቢት፣ አቢቹ፣ አዳማ ….መቀጠላቸው አይቀርም – ግርማካሳ

December 4, 2018   Source: https://mereja.com/amharic/v2/71796 ከአንድ አመት በፊት በደራ ጉዳይ ሰፋ ያሉ ጦማሮች ለቅቄ ነበር። በተለይም በኦሮሞ ክልል የሚኖሩ ኦሮሞ ያልሆኑ ማህበረሰባት ላይ የሚደርሰው በደል፣ አፓርታይዳዊ ተጽኖና አድልዎ እንደማያዋጣና አንዱ የበላይ ሌላው የበታች ሳይሆኑ ሁሉም ዜጎች እኩል የሚታዩበት ስርዓት መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን አጠንክሬ ለረጅም ጊዜ ተከራክሪያለሁ። በተለይም ኦሮሞና አማራ የተደባለቀ፣ ለዘመናት አብሮ የኖረ በመሆኑ፣ […]

የአዲስ አበባ ሕዝብ ያልመረጠው አዲሳበቤዎች እያፈናቀለ ነው – ናኦሚን በጋሻው

December 1, 2018 በአዲስ አበባ ዜግች በከተማዋ አስተዳደር በግፍ እየተፈናቀሉ መሆኑ በስፋት እየተዘገበው ነው። የአዲስ አበባ ሕዝብ ሳይመርጣችው፣ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ሳይሆንይ በኦሕዴድ/ኦዴፓ የተሾሙትና በምክትል ከንቲባነት ማ፤እረግ የከተማዋ ከንቲባ ሆነው እየሰሩ ያሉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሕግ ወጥ በሆነ መንገድ የተሰሩ ናቸው በሚል ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ያፈናቀሉ ሲሆን ፣ ተፈናቃዮችም በአሁኑ ወቅት በቅዱስ […]

የታሰሩ የደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ልጆችን ጉዳይን አቶ ገዱ ተጠየቁ

December 3, 2018 https://youtu.be/attULhDc0lc   አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ዛሬ በአሜሪካን አገር ባደረጉት ከኢትዮጵያዉያን ጋር ባደረጉት ውይይት በርካታ አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን አስተናግደዋል። ጥያቄ አክቀረቡ ወገኖች መካከል የአንዲት ኢትዮጵያዊት ንግግርና አስተአይየት በአዳራሹ የነበሩትን ብዙዎች ያስለቀሰ ነበር። የጀግናው ደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ልጅ ናት።  አባቷ ደጃዝማች ተሰማ ለኢትዮጵያ ሰንደቅ ዘጠኝ ጊዜ የቆሰሉ ጀግና እንደሆነ የገለጸችው ይች እህት ወንድሞቿ ላለፉት ሃያ […]

ተመልካች ያጣው የነዳጅ ክምችት- ወሎ መቄት – ይርጋዓለም_ታደሠ

December 3, 2018 #በሰሜን_ወሎ_ጋዞ_እስታይሽ_ወረዳ የነዳጅ ክምችት እንዳለ ታውቆል። “ነዳጅ ከክልላችን አይወጣም” በሚባልባት ኢትዮጵያ ” ከደጃፋችን አውጡና በጋራ እንልማ እያልን ሰሚ አጣን እጅግ ለበርካታ ዘመናት #በዋድላ_ደላንታ አውራጃና በዋድላ ወረዳ በመቄት ወረዳ ይተዳደሩ ከነበሩት 8 ቀበሌዎች ጋር እስታይሽ ከተማን ማዕከል በማድረግ አንድ የተመቸ ወረዳ የመመስረት ዕድል ገጠማቸው፡ ጥቅምት 26 ቀን 2009 ዓ.ም ታሪካዊ የወንዙ ስያሜ #ጋዞ በመውሰድ የአዲሱ ወረዳ ስያሜ አድርጎ አጸደቀው፡፡ […]

ነጻነት ለምርጫ፤ ምርጫም ለነጻነት! (ያሬድ ሀይለ ማርያም)

12/03/2018 ነጻነት ለምርጫ፤ ምርጫም ለነጻነት! ያሬድ ሀይለ ማርያም በብዙ ምስቅልቅል እና ፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ እያለፈች የመጣችው አገራችን የምርጫ ድግስ ከፊቷ ተደግኖ እየጠበቃት ነው። ፖለቲካችን ከመጠፋፋት እና ከመጠላለፍ አዙሪት ትንሽ ጋብ ብሎ የፖለቲካ ድርጅቶች በአንድ ጣራ ሥር ተቀምጠው የመወዳደሪያ ሜዳውን እንዴት እናደላድለው፤ የመጫወቻ ሕጉ ምን ይምሰል፤ የምርጫ አስፈጻሚው አካል እንዴት ይዋቀር፤ ፓሪቲዎች  እንዴት ይቀናጁ፤ የምርጫውን ሂደት […]