ከዲያስፖራው ጋር የሚደረገው ውይይት ትርጉም እና ፋይዳ ይኖረው ዘንድ በእውነተኛ የለውጥ እርምጃዎች የታጀበ ይሁን!! (ትብብር)

03/06/2018 የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ በመጭው ነሀሴ ወር 2018 ዓም ወደ አሜሪካ እና ሌሎች የምእራብ አገሮች መጥተው ከዲያስፖራው ጋር ውይይት ማድረግ እንዳቀዱ በስፋት ይነገራል። ይሄንን ጉዳይ አስመልክቶ የአለምአቀፍ የኢትዮጵያዊያን የጋራ ግብረሀይል እና የኢትዮጵያ ማህበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር ያላቸውን አቋም የሚያንጸባርቅ መግለጫ አውጥተዋል ያንብቡት። ከዲያስፖራው ጋር የሚደረገው ውይይት ትርጉም እና ፋይዳ ይኖረው ዘንድ በእውነተኛ የለውጥ እርምጃዎች […]
ሀገሩን እንደናፈቀ በባእድ ሀገር የቀረው ልዑል | ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

June 2, 2018 ዳዊት የተስፋ ልጅ እንዴት ሰነበቱ መቸም ትልቁን የኢትዮጵያ መሪነት ስልጣን ከተቆጣጠሩ ጀምሮ ከሰሜን እስከ ደቡብ ከምእራብ እስከ ምስራቅ በህዝቡ ዘንድ ጥሩ የሚባል አይነት ተቀባይነት እያገኙ ነው በበኩሌ ስልጣን ያዳብር ብያለው:: ወደ ዋናው አሳቤ ስገባ በሚድያዎች አንድ ነገር ሲናገሩ ሰማው ሊቢያ ሂጄ በግፍ ታርደው የተጣሉ ወገኖቸን አፅም ይዤ እመጣለሁ ሲሉ እጅግ በጣም ደስ […]
Dr Negede Gobeze & Abera Yemaneab on Dr Abiy Ahmed
BREAKING: Council of Ministers approves draft bill to lift state of emergency

June 2, 2018 Addis Abeba, June 02/2018 – The Council of Ministers in its today’s regular meeting has approved a draft law that lifts the current state of emergency , according to Fitsum Arega, Chief of Staff, Prime Minister’s office. Fitsum said: “the draft will be sent to Parliament for its consideration. The council deemed the […]
Landlocked Ethiopia Plans to Build Navy, Prime Minister Says

By Nizar Manek June 2, 2018, 7:45 AM EDT Abiy AhmedPhotographer: Zacharias Abubeker/AFP Via Getty Images Landlocked Ethiopia is planning to build a navy, Prime Minister Abiy Ahmed said during a briefing of the heads of the country’s National Defense Force. “Following the efforts made to build capacity of our national defense, we built […]
Campaign for Real Change – Joint statement 1 (1)
ከዲያስፖራው ጋር የሚደረገው ውይይት ትርጉም እና ፋይዳ ይኖረው ዘንድ በእውነተኛ የለውጥ እርምጃዎች የታጀበ ይሁን!!
ጁን 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዲያስፖራው ጋር የሚደረገው ውይይት ትርጉም እና ፋይዳ ይኖረው ዘንድ በእውነተኛ የለውጥ እርምጃዎች የታጀበ ይሁን!! ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ በመጭው ነሀሴ ወር 2010 ዓ.ም. ወደ አሜሪካን አገር እንደሚመጡ እና ከዲያስፖራው ማህበረሰብ ጋር የመወያዬት እቅድ እንዳላቸው በስፋት እየተነገረ ይገኛል። በአገር ውስጥም ይሁን በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያዊያንን ማወያዬት የሚደገፍ ሀሳብ ቢሆንም፣ የሚደረጉት […]
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ ወሰነ

02/06/2018 ፋና ብሮድካስቲንግ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን ያደረገው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ ወሰነ። ምክር ቤቱ በስብሰባው የሀገሪቱን የፀጥታ ሁኔታ ገምግሟል። አሁን ላይም በሀገሪቱ ስርዓት ሰፍኖ ሰላምና መረጋጋት በመመለሱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ አስታውቀዋል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ […]
ህውሃት የቆመችበት ምድር እየራደባት ነው !!! (ቬሮኒካ መላኩ)

02/06/2018 ህውሃቶችን ለዚህ ያበቃቸው የእነሱ ሴራ የመጠንሰስ አቅማቸውና ፍጥነታቸው እንደ ኤሊ ቀርፋፋ በመሆኑና የአቢይ አህመድ የተግባራዊ እርምጃ ፍጥነት ደሞ እንደ አለም ሻምፒዮኑ የመቶ ሜትር ሯጭ ሁሴይን ቦልት የፈጠነና የሚወረወር በመሆኑ ነው። ለዚህ የአቢይ አህመድ ፈጣንና ፍርሃት አልባ ርምጃ የሲአይኤና የ MI6 የመረጃ ግብአት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረገለት ይመስላል። ህውሃቶች ተሰብስበው ሴራቸውን ጨርሰው ለመተግበር ፊሽካ ከመንፋታቸው በፊት […]
ጀነራሎቹ እና የህወሀት ወታደራዊ ሳይንስ (የቀድሞው የኢትዮጵያ ሰራዊት)

02/06/2018 በ1990/1991 ሁለተኛው የጭንቀት ጊዜ መጣ። ሻዕቢያ ባድመንና ሽራሮን ወረረ ተባለ። አዲሱ የኢፌዴሪ መከላከያ ሀይል ወራሪውን ከተያዙት ቦታዎች መነቅነቅ ተሳነው። በባድመ ግንባር የተደረገው ውጊያ በድል ቢጠናቀቅም በዚህ ግንባርና በጾረና ግንባር ብቻ ህወሓቶች ለ17 ዓመታት የትጥቅ ትግል ሲያደርጉ ካጡት ሰው ጋር የሚስተካከል ሰራዊት አለቀ። ያለአቅማቸውና ያለአንዳች ወታደራዊ ሳይንስ“ጄኔራል”፣ “ኮሎኔል”፣“ሻለቃ” እየተባሉ የተሾሙት የቀድሞ ነፃ አውጪዎች ኮንቬንሽናል አርሚ መርተው ማዋጋት […]
