” ኢትዮጵያ ላይ እየተኮሰ ያደገ ሰው እንዴት ኢትዮጵያን ይወዳል ብዬ ልናገር ? ” አቶ ቡልቻ ደመቅሳ አንጋፋ ፖለቲከኛ

January 1, 2018 19:32 ” ኢትዮጵያ ላይ እየተኮሰ ያደገ ሰው እንዴት ኢትዮጵያን ይወዳል ብዬ ልናገር ? ” አቶ ቡልቻ ደመቅሳ አንጋፋ ፖለቲከኛ
The Ethiopian Multi-Millionaire Who Built Africa’s First Marriott Hotel

Jan .01,2018 Mfonobong Nsehe , Contributor I chronicle Africa’s success stories and track its richest people Opinions expressed by Forbes Contributors are their own. Apart from Saudi-Ethiopian billionaire Mohammed Al-Amoudi, Samuel Tafesse is arguably the most popular businessman of Ethiopian origin. The 60-year-old real estate mogul is the founder of Sunshine Investment Group, a construction […]
Ethiopia-Djibouti railway begins operations

By Li Zhiwei (People’s Daily) 09:31, January 02, 2018 A train on Ethiopia-Djibouti railway. By Li Zhiwei Johannesburg (People’s Daily) – A ceremony commemorating the launch of the Ethiopia-Djibouti electric railway was held today at Labu Station in Addis Ababa, Ethiopia. Stretching 470 miles and reaching speeds of up to 75 miles per hour, the train […]
መግለጫው ሲፈተሽ! – ኆኅተብርሃን ጌጡ

January 1, 2018 ከኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ብዙ ባይጠበቅም፤ እንደዚህ የወረደ መግለጫ ይሆናል ተብሎ ግን አልተጠበቀም። በብዙ አንቀጾች (ዓረፍተ ነገሮች) ለሀገሪቱ ሕዝብ መግለጽ የፈለገው፤ ለሩብ ምዕተ ዓመታት ስለዘለቀው የመልካም አስተዳደር ግንባታ፤ የዲሞክራሲና የሰላም በሀገሪቱ መስፈንና ይህንኑ የማይናቅ ድል ጠብቆ ስለመጉዋዝ ነው። በጥልቅ የመታደስ እንቅስቃሴው ዓላማ “ሀገሪቱ በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ እየገሰገሰች ስለምትገኝ በዚህ እንቅስቃሴያችን የጎመጁ […]
Ethiopian ends talks on Arik, remains interested in national carrier and other Nigerian airlines

January 2, 2018 Ethiopian Airlines CEO Tewolde GebreMariam confirmed the airline ceased negotiations with Asset Management Corporation of Nigeria on taking over the management of Arik Air, stating: “We decided to stop the negotiation due to financial and legal complications” (AINonline, 26-Dec-2017). Mr GebreMariam said Ethiopian remains interested in developments in Nigeria, commenting: “At least there are two initiatives that we are […]
ዘመነ ተሐድሶ ወይስ ዘመነ ጽልመት (ከይኄይስ እውነቱ)

01/01/2018 ዘመነ ተሐድሶ ወይም ዳግም ልደት (Renaissance) የሚባለው ጊዜ ጠቅለል ባለ አገላለጽ በአውሮጳ ክፍለ ዓለም ለፈጠራ፣ ለአዳዲስ ግኝቶች፣ ለሳይንስ፣ ለቴክኖሎጂ፣ ለፍልስምና፣ ለታሪክ፣ ለሥነ ጽሑፍ፣ ለሥነ ጥበብ፣ ለኪነ ጥበብ ባጠቃላይ ለጥበብ/ለእውቀትና ብልጽግና የተደረገ የሃሳብ ልዕልና፣ የመንፈስ መነቃቃትን የሚያመለክት በአውሮጳ ታሪክ ውስጥ መካከለኛው ክፍል ዘመን ተብሎ የሚታወቀው ጊዜ (እ.አ.አ. ከ14ኛው እስከ 16ኛው ክ/ዘመን) እንደተጠናቀቀ ተከትሎ የመጣውን ጊዜና ቀጣይነት ያለውን የሥልጣኔ ሂደት […]
ክፍል – አራት፤ አብይ ኬኛ! የእኛ አብይ የሥነ – ጥበባት ጧፍ። (ሥርጉተ ሥላሴ)

ከሥርጉተ ሥላሴ 20.12.2014 (ከጭምቷ – ሲዊዘርላንድ።) „አዋቂ ሰው የጥበብን ነገር በሰማ ጊዜ ያደንቁታል። ዳግመኛም በጥበብ ላይ ጥበብን ይጨምራል። ክፉ ልቦና ግን ከሰማ በኋዋላ ይደፋል። ወደ ኋዋላም ይምለሰዋል። (መጽሐፈ ሲራክ ምዕራፍ ፳፩ ቁጥር ፲፭።) እህስ ቀኒት ባለመቀነቲት – እንዴት አለሽልኝ? ቀኒት አኩርፋለች። በመንትዮሽ ባላዊ ጭራሮዎች ጨፍረር ብለው ሲዋዘወዙ ታያለች። እሷ ደግሞ ቆፈን አቆዝሟታል። ግራጫማ ሁለት […]
የዴሞክራሲ ትግሉ ችግሮች ሥረ መሠረት አላቸው

December 31, 2017 በገነት ዓለሙ የካቲት 2010 ዓ.ም. ሲመጣ የ1966 አብዮት 44 ዓመት ይሞላዋል፡፡ ከ1966 አብዮት እስከ ዛሬ ድረስ ያለው ጊዜ ከዴሞክራሲ እንቅስቃሴ አኳያ የብዙ ነገር ድፍርስርስ በተለያየ ሙቀትና ንቅናቄ ሲናጥና ሲንቦጫረቅ የታየበት፣ የሚተነው ተኖ የሚዘቅጠው ዘቅጦ ሊጠራ ነው ሲባል ተመልሶ እንብክብኩ መውጣትና ሲከፋም ተከልብሶ የንፋስና የትቢያ እራት መሆን፣ እንደገና ጥንስስና ቅራሪ ቢጤ እዚያም እዚያም […]
ኢትዮጵያ ወዴት እያመራች ነው?
December 31, 2017
የፌዴራል መንግሥት በውክልና የወሰደውን የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለሥልጣን መልሶ አስረከበ

አቶ ሺሰማ ገብረ ሥላሴ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነዋ የፌዴራል መንግሥት በውክልና የወሰደውን የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለሥልጣን መልሶ አስረከበ 31 December 2017 ውድነህ ዘነበ የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ የባለሥልጣኑ ዳይሬክተር ተደረጉ የፌዴራል መንግሥት በውክልና ተረክቦ ያስተዳድር የነበረውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለሥልጣን መልሶ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስረከበ፡፡ የአዲስ […]
