EU’s Federica Mogherini rebuffs Netanyahu on Jerusalem

  The pair greeted each other warmly but had different things to say on Jerusalem The pair greeted each other warmly but had different things to say on Jerusalem The EU’s foreign policy chief says there is “full EU unity” in support of Jerusalem becoming the capital of both Israel and a future Palestinian state. […]

Ethiopia targets activists with Israeli spyware: Report

  More oversight on commercial spyware is needed, says author of new report on how Ethiopia allegedly spies on dissidents. by Jillian Kestler-D’Amours All-knowing spyware targeted Ethiopian journalists and dissidents living abroad [Kacper Pempel/Reuters] The government of Ethiopia has “apparently” employed spyware purchased from an Israeli defence contractor to spy on independent journalists and dissidents […]

የተጠሩ ብዙ፤ የተመረጡ ጥቂት (ዳዊት ፍፁም)

Posted by admin | 11/12/2017 “… ከሰሜን እስከ ደቡብ ጫፍ፤ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ጥግ የተነሳው ጥያቄ የፍትህ፤ የዴሞክራሲ ገለመለ ጥያቄ አይደለም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄ የሥርዓት ለውጥ ጥያቄ ነው፤ መንግሥት ይቀየር ጥያቄ ነው” ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም ፡፡ ዶክተሩ ይህንን የተናገሩት ዛሬ ሰማያዊ ፓርቲ በአምባሳደር ሲኒማ አዳራሽ “ኢትዮጵያን እንታደግ” በሚል ርዕስ በሀገራችን አሉ! የተባሉ ምሁራን እንዲወያዩበት ባዘጋጀው […]

የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ! ህወሀት ፈሊጥህን ነቅቶብሀልና ንቃ! (ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

Posted by admin | 11/12/2017 ህወሀቶቹ ለፈጸሙት ግፍ በደልና ክህደት ሁሉ ነገ ከባድ ዋጋ መክፈላቸው የማይቀርላቸው መሆኑን እየተገነዘቡ መምጣታቸው ጭንቀትና ሥጋት ውስጥ ከተታቸውና እንዳበደ ውሻ አድርጓቸው ባልጠበቅነው ቦታና ሰዓት ሁሉ የትም እየተናከሱ እንደሆነ እያየን እየሰማን ነው፡፡ ከውጤቱ ምንም ሊጠቀሙ እንደማይችሉ እያወቁ በተስፋ መቁረጥ ስሜት እየተገፉ ሕዝብን ለማስቆጣት፣ ለማሳመፅ ሕዝብን በመዝለፍ፣ ልጆቹን በመግደል ትንኮሳ እየፈጸሙ ጫና […]

የብሔርተኝነት ፖለቲካና አደጋው!?

Sunday, 10 December 2017 00:00 Written by  አለማየሁ አንበሴ በየቦታው ከብሄርተኝነት ጋር በተያያዘ የሚጠሩ ግጭቶችን ተከትሎ የሰው ክቡር ህይወት መጥፋትን ለጆሮአችን የተለመደ ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ መዳረሻ ያጣው ብሄርን መሰረት ያደረገ የእርስ በእርስ መጎዳዳት ወዴት ይወስደን ይሆን? ፅንፍ የወጡ የብሄርተኝነት ስሜቶች ምንጫው ምንድን ነው? የብሄር ፅንፈኝነትንና ኢትዮጵያዊነትን የሀገር አንድነትን እንዴት ማስታረቅ ይቻላል? በሚሉ ጥያቄዎች ዙሪያ የተለያዩ የሀገር […]

ኢትዮጵያውያን ነገ በፖለቲካ ችግሮቻቸው ላይ ይመክራሉ

Sunday, 10 December 2017 00:00 Written by  አለማየሁ አንበሴ  *ታዋቂ ምሁራን፣ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የኢህአዴግ ተወካዮች፣ የደርግ ባለሥልጣናት፣ ባለሃብቶች፣ ደራሲያን —- በመድረኩ ላይ ይጠበቃሉ “ኢትዮጵያን ማን ይታደጋት?” በሚል መሪ ቃል፣ በሰማያዊ ፓርቲ አዘጋጅነት በነገው እለት በሚካሄደው ህዝባዊ ውይይት ላይ የሀገሪቱ ምሁራንና ታዋቂ ግለሰቦች ይመክራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ፓርቲው ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ አምባሳደር […]

ኦዶ ሻኪሶ-ወርቅ ‘መርዝ’ የሆነባት ምድር

ወ/ሮ ሑጤ ደንቆ የሁለት ልጆቻቸው ሞት እንዲሁም የሴት ልጃቸው አካል መጉደል ካደርሰባቸው የሐዘን ስብራት ጋር በጉጂ ዞን ኦዶ ሻኪሶ ወረዳ ዲባ በቴ ቀበሌ ውስጥ ይኖራሉ። እኚህ እናት የመጀመሪያ ልጃቸውን ሁለት እግሯን አልታዘዝ ከማለት በተጨማሪ በኋላ የወለዷቸው ወዲያውኑ እንደተወለዱ ሞተውባቸዋል። ወ/ሮ ሑጤ ነፍሰጡር በነበሩበት ወቅት ከባድ የጤና እክል አጋጥሟቸው የነበረ ቢሆንም አሁንም የአጥንት ሕመም ህይወታቸውን አቀበት አድርጎባቸዋል። […]

ተቃውሞ በወልዲያ፣ በጎንደርና በአምቦ ዩኒቨርሲቲዎች

ባለፈው አርብ በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ የተከሰተውን የተማሪዎች ግጭት ተከትሎ ለቀናት የዘለቀው ውጥረት ባለበት ሁኔታ በወልዲያ፣ በጎንደርና በአምቦ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ እንደሆነ ከዩኒቨርሲቲዎቹ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ አርብ ኅዳር 29 ቀን 2010 በተነሳ ግጭት አንድ ተማሪ እንደሞተ የዩኒቨርሲቲው ኃላፊዎችና የአማራ ክልል የኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ቢያሳውቁም ተማሪዎች ቁጥሩን ከፍ ያደርጉታል። በተጨምሪም ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ተማሪዎች ጉዳት […]

“ራሴ በመረጥኩት መንግስት እንደ ዜጋ እዚህ አገር እኖራለው የሚለው ከጠፋ በጣም አደገኛ ነው” – የሺዋስ አሰፋ (የሰማያዊ ፓርቲ መሪ)

December 11, 2017  አቶ የሺዋስ አሰፋ፤ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀምነበር፤ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታዎች ላይ ያላቸውን ሥጋትና ተስፋ ያንጸባርቃሉ። እንዲሁም፤ አማራጭ የሚሏቸውን የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች ያጋራሉ።

መርዙን በመርዙ – “የብሄሮች ጥያቄ” በዛሬይቷ ኢትዮጵያ (በሃያሬ ተንለሱ)

  December 11, 2017 Share “መርዝን በመርዝነት ስለመርዝ መመረዝ፣ የመርዙን ለመርዙ በመርዙ ማስመረዝ።” (ሃይሉ ገ/ዮሃንስ – ገሞራው) በሃገራችን ኢትዮጵያ የችግሮችን አንገብጋቢነትና ጥልቀት በመረጃና በማስረጃ ሣይጠናከር የሚቀርቡትን መንደርደሪያዎች የማያግዙ የተሳሳተና መደበኛ ያልሆነ ሃሳብ /Informal Fallacy/ በችኮላ ማጠቃለያ /Hasty Generalization/ ላይ የተመሰረቱ ግንዛቤዎችን በማሽከርከር ከምላሹ ይልቅ ብዥታው ጎልቶ የሚወጣው ዱባ ድፍን መሣዩ ይህ “የብሄሮች ጥያቄ” የተሠኘው ነው። […]