Ethiopian Intelligence Office confirmed that the imprisonment of Dr. Merara Gudina is due to Wikileaks report

December 2, 2017 12:21 The official confirmed in the the recent private meeting that agency planned and caught him at the right time ,place and date.Furthermore, the agency stated that Merara will pay the cost for his information submitted to US State Department. 1. (S) SUMMARY A series of explosions were reported in Addis […]
የህወሓት ፈርቶ-ማስፈራራት ራሱን ለውድቀት፣ ሕዝብን ለዕልቂት ይዳርጋል! (ስዩም ተሾመ)

02/12/2017 አንዳንድ የህወሓት/ኢህአዴግ አባላትና ደጋፊዎች ከሰሞኑ ሹም-ሽር በኋላ ፌስቡክ ላይ “ምነው ፍርሃት…ፍርሃት አላችሁ?” እያሉ መሳለቅ ጀምረዋል። እንዲህ ያለ የፖለቲካ ዝቅጠት ማየትና መስማት ስለሰለቸኝ አብዛኞቹን ከፌስቡክ ጓደኝነት አግጄያቸዋለሁ። ሆኖም ግን፣ ከእኔ እይታ ውጪ የሚናገሩትና የሚፅፉት ነገር የጋራ በሆኑ ጓደኞች አማካኝነት ወደ እኔ ይመጣል። በእርግጥ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ መሳለቅና መበሻሸቅ የተለመደ ስለሆነ ብዙዎቻችሁ “አሁን ይሄ ምን የተለየ […]
አቆራራጩ ጌታቸዉ ረዳ እንኳን ወደ ተፋፋመዉ እሳት በደህና መጣህ። (ሃራ አብዲ)

02/12/2017 አቆራራጬ መጣሽ ወይ፤ አጎማማጄ መጣሽ ወይ፤ ልቀበልሽ ወይ። «በትልቁ ልጃቸዉ ሚስት ደስተኛ ያልሆኑ እናት ትንሹ ልጃቸው ሚስት አግብቶ ሙሺራይቱን ይዞ ወደ ቤት ሲመጣ የዘፈኑት ዘፈን ነዉ በማለት» የአባቴ እናት አያቴ በልጅነቴ ያጫወቱኝ ትዝ አለኝ። ላፋቸዉም ቢሆን ህዝባችን አንድ ነዉ ማለት የጀመሩት አረመኔ የወያኔ ባለስልጣኖች ነገር እጅ እጅ በሚልበት ባሁኑ ወቅት፤ አቆራራጩ ጌታቸዉ ረዳ የህወሃት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ […]
የመረራ ክስ ምን ይነግረናል? (በዘላለም ክብረት)

የመረራ ክስ ምን ይነግረናል? (በዘላለም ክብረት) Posted by admin | 02/12/2017 | Comments Off on የመረራ ክስ ምን ይነግረናል? (በዘላለም ክብረት) በሰዎች የእድገት መሰላል በተለምዶ ‹ሃያዎቹ› (twentysomethings) የሚባለው የዕድሜ ክልል እጅግ ወሳኝ እንደሆኑ ብዙ ጥናት መጥቀስ ይቻላል፡፡ ሰዎች ከልጅነት ጊዜያቸው ወደ ጉልምስና የሚሸጋገሩበት ጊዜ መሆኑም ነው የወሳኝነቱ መነሻ፡፡ ይሄን ወሳኝ የዕድሜ ክልል ገና ሲጀምረው በ21 […]
የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳደር ከአገር የመውጣት እድል ካጋጠማቸው በርካታ ሚስጢሮችን ሊያወጡ እንደሚችሉ ዛቱ

December 2, 2017 አቶ አብዲ ሙሃመድ የመከላከያ መሪዎችን እና የህወሃት ባለስልጣኖችን እየተማጸኑ ነው (ኢሳት ዜና) በኢትዮ ሶማሊ ክልል የሚታየው የህዝቡ ሁኔታ ያስፈራቸው የሶማሊ ክልል መሪ አቶ አብዲ ሙሃመድ የህወሃት የጦር መኮንኖችንና ባለስልጣናትን እርዳታ እየተማጸኑ ነው። በክልሉ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚያ ቀውጥ መከሰቱን ተከትሎ የህዝቡ ተቃውሞ እለት እለት እያየለ በመምጣቱ ስርዓት አልበኝነት ሊፈጠር ይችላል የሚል አስተያየት እየተሰጠ […]
ጋዜጣዊ መግለጫ: ለሮዶልፎ ግራዚያኒ መታሰቢያ ስላቋቋሙት የኢጣልያ ፍርድ ቤት ውሳኔ

አፊሌ በምትባል የኢጣልያ ከተማ የኢትዮጵያ ጨፍጫፊ በመባል ለሚታወቀው ፋሺሽቱ ለሮዶልፎ ግራዚያኒ ስለ ተቋቋመው መታሰቢያ ጉዳይ በሚመለከታቸው ተጠያቂ የከተማው ባለሥልጣኖች ላይ የሐገሩ ፍርድ ቤት እጅግ የሚያረካ፤ ፍትሐዊ ውሳኔ አስተላልፏል። ለዚህ አርኪ ውጤት በድርጅታችን ከተፈጸመው ጥረት በተጨማሪ በኢጣልያ የላዚዮ አውራጃ ገዥ፤ ለሲኞር ኒኮላ ዚንጋሬቲ፤ ለአውራጃው ምክር ቤትና ለአፊሌ ፍርድ ቤት ከፍ ያለ ምሥጋና ይገባቸዋል። እንዲሁም ጉዳዩን በትኩረት […]
Civil war, famine and Islamist violence in Africa set to rise’

AFRICA / 1 DECEMBER 2017 / MEL FRYKBERG The future of Africa for 2018 is not looking good with an increase in civil war and more conflict, predicted think-tank ACAPS. An opposition supporter gestures with a knife during clashes with police in Nairobi, Kenya. Picture: Reuters/Goran Tomasevic Johannesburg – The future of the African continent […]
የኦቦ ለማ መገርሳ ሱስ — ኢትዮጵያዊነት!

Saturday, 02 December 2017 08:18 Written by ታምራት መርጊያ utdtaman@gmail.com በቅርቡ ታሪካዊ ሊባል በሚችል ደረጃ ተካሒዶ በነበረው የኦሮሞና የአማራ ሕዝቦች የምክክር መድረክ ላይ፥ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦቦ ለማ መገርሣ ያደረጉትን ንግግር ተከትሎ በተለያዩ ወገኖች ዘንድ ለየቅል የሆኑ አስተያየቶችና ምልከታዎች ሲንፀባረቁ ቆይተዋል፡፡ ታዲያ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ይሰነዘሩ ከነበሩ ሐሳቦች ውስጥ አመዛኙ ከአዎንታዊ ትርጓሜና ግንዛቤ […]
መኢአድ ከኢህአዴግ ጋር የሚያደርገውን ድርድር በመቃወም የፓርቲው ዋና ፀሐፊ ራሳቸውን ከሃላፊነት አገለሉ–አዲስ አድማስ

SATURDAY, 02 DECEMBER 2017 08:36 WRITTEN BY አለማየሁ አንበሴ በድርድሩ የተነሳ በኢዴፓ አመራሮችም መካከል ውዝግብ ተፈጥሯል መኢአድ ከኢህአዴግ ጋር የሚያደርገውን ድርድር ማቋረጥ አለበት የሚል አቋም የያዙት የፓርቲው ዋና ፀሐፊና የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አዳነ ጥላሁን፤ ራሳቸውን ከፓርቲው የሃላፊነት ቦታዎች ማግለላቸውን በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡ድርድር በሁለት ተመጣጣኝ የሃይል ሚዛን ባላቸው አካላት መካከል የሚካሄድ ነው ያሉት አቶ […]
በኢትዮጵያ 76 በመቶ የሚሆኑት ወጣት ሴቶች ስለ ኤችአይቪ እውቀት የላቸውም ተባለ-BBC

1 ዲሴምበር 2017 በኢትዮጵያ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት በተደረገ ጥናት እድሜያቸው ከ15-24 የሚሆኑ ወጣቶች ስለኤች አይቪ ያላቸው ግንዛቤ አነስተኛ እንደሆነ ታውቋል።nmበተለይም ደግሞ በዚህ የእድሜ ክልል ከሚገኙ ሴቶች 76 በመቶ የሚሆኑት የኤች አይቪ መተላለፊያ እና መከላከያ መንገዶችን አያውቁም። ወንዶች ቢሆኑ እውቀቱ ያላቸው 39 በመቶ ብቻ ናቸው። በፌደራል የኤች አይቪ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር […]