የኩራትና የውርደት ልዩነት ያልገባው መስፍን ወልደማርያም ጌታቸው ረዳ

  ብዙዎቻችሁ የኔን ትችት ያነበባችሁ ስለ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ስተች በጥንቃቄና በአክብሮት ‘በአንቱታ” ነበር (የምተቸውን ነጥብ ሳልስት ማለት ነው)። ዛሬ ግን ስደተኛውን ሁሉ በሚያስደነግጥ የስድብ ቸነፈር ገርፈውናል እና አክብሮትን የማያወቅ ሰው አንተ መባሉ ባህላችን ነውና ‘እሱ’ በሚል የአጸፋ መልስ ስምልስ ቅር የሚላችሁ ሰዎች ካላችሁ ሰውየው የጻፈውን ማንበብና ለዚህ ቁጣ እንዴት እንዳደረሰን መመዘን ነው። የፕሮፌሰሩ በስደተኛ […]

Ethiopia, Sudan and Egypt diverge over GERD’s impact

November 20, 2017 05:46 November 19, 2017 (KHARTOUM) – Khartoum disclosed on Sunday that new differences have emerged with Egypt over the findings of a consultative report related to the impact of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The Sudanese Minister of Water Resources, Irrigation and Electricity Mutaz Musa made his remarks after the failure […]

በእስር ላይ የሚገኙት የወልቃይት አማራ ማንነት የኮሚቴ አባላት የህወሃቱ ካድሬና ዳኛ ዘርዓይ ወልደሰንበት እንዲነሱላቸው ጥያቄ አቀረቡ

  (ጌታቸው ሽፈራው) ተከሳሾች ዳኛ ዘርዓይ ወልደሰንበት እንዲነሱላቸው ጥያቄ አቀረቡ “እሱ ተከራካሪ፣ እሱ መልዕክት አስተላላፉ፣ እሱ ዳኛ ሊሆን አይችልም” አቶ አታላይ ዛፌ “የተከሰሳችሁት በወልቃይት አማራ ማንነት ነው ወይስ በሽብርተኝነት የሚለው የሚታይ ይሆናል” ዳኛ ዘርዓይ ወልደሰንበት “እኚህ ዳኛ በማህበራዊ ሚዲያ ያቀረቡት የህወሓትን አቋም ነው” ዘመነ ጌቴ   የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት […]

Supreme Court upholds Uhuru Kenyatta’s victory

The Supreme court unanimously upheld the October rerun of the Kenyan presidential election [Reuters] Kenya’s Supreme Court has unanimously upheld President Uhuru Kenyatta’s election victory in a rerun vote that was held in October. Opposition candidate Raila Odinga had said the results of the first election were invalid and challenged the processes of the second […]

እፍረተ ቢሱ በረከት ሰምዖን (አቻምየለህ ታምሩ)

20/11/2017 ይህ ከታች ሲናገር የምትመለከቱት ነውረኛ ፍጡር መብራህቱ ገብረህይወት ወይንም በሚኒስትር ስሙ በረከት ሰምዖን ይባላል። ይህ ፍጡር ዘሩ ሙሉ በሙሉ ኤርትራዊ ነው። ይህ በዘሩ ሙሉ በሙሉ ኤርትራዊ የሆነ የሰው ጠንቅ ወያኔ በአማራ ስም ያቋቋመው ድርጅትና ክልል ገዢና ፈላጭ ቆራጭ ነው። የዘር ፖለቲካ የሚያራምድ ማንም ሰው የግድ እሱም በዘሩ መደራጀትና በዘሩ የተደራጀ ፓርቲ መሪ መሆን አለበት […]

አዲስ የፌደራሊዝም ችግኝ ማጽደቅ ያሻል! (ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ)

20/11/2017 • ልዩነትን ሲኮተኩት የኖረ ፌደራሊዝም፣ አንድነትንና ፍቅርን ሊያፈራ ያዳግተዋል    • የኮመጠጠውን የፖለቲካውን ዛፍ መግረዝ ወይም ነቅሎ መጣል ይገባል  የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ጉዞውን የጀመረው ከ80 በላይ ብሄረሰቦችን በ9 ክልል ከልሎ ነው። እዚህ ላይ ‹‹ክልል›› የሚለው ቃል በራሱ ችግር አለው፡፡ (የከሳቴ ብርሀን ተሰማ የአማርኛ መዝገበ ቃላት፣ ‹‹ከለለ›› የሚለውን ቃል፣‹‹ወሰንን፣ ድንበርን ለየ፤ አጥርን አጠረ፤ ጋረደ፤›› በማለት ይፈታዋል፡፡) […]

“በማያዳምጡ ተናጋሪዎች” እና “በማይናገሩ አድማጮች” መካከል መግባባት አይኖርም! (ስዩም ተሾመ)

20/11/2017 ሕወሃት/ኢህአዴግ መስራችና ከፍተኛ አመራር አቦይ ስብሃት ነጋ ከአዲስ ዘመን ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስከተለመደው ወጣ ያለና በገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ላይ ጠንከር ያለ ትችት የሰነዘሩበት ነው። አቦይ ስብሃት ከሁሉም ባለስልጣናት በተለየ ሃሳባቸውን በነፃነት ሲገልፁ በተደጋጋሚ ይስተዋላል። አሁንም የገዛ ፓርቲያቸውን ልክ-ልኩን ነገሩት እኮ! መቼም እንደሳቸው የተሰማውን በነፃነት መናገር የማይሻ ሰው ይኖራል ብዬ አላስብም። ይሁን እንጂ፣ አሁን ባለው ሁኔታ ልክ […]

አፋን ኦሮሞ የኢትዮጵያ የሥራ ቋንቋ የመሆን ግዴታነትና የእራሱ በሆነው በኢትዮጵያ ፊደል የመገልገል ተገቢነት

በአብርሃም ቀጀላ (ተሻሽሎ የቀረበ) ከጥንት ጀምሮ አስቀድሞ በሀገረ ኢትዮጵያ ላሉት የህዝብ ቋንቋዎች ሁሉ በምልአት፣ በጥራትና በብቃት ሲያገለግል የነበረው፤ በተለምዶ ግእዝ ፊደል ተብሎ የሚጠራው የሁሉም ኢትዮጵያውያን ፊደል እ.ኤ.አ በ1983 ዓ.ም በመንግስት መለዋወጥ ተፈጥሮ በነበረው ክፍተት ጥቂት ግለሰቦች በፖለቲካ ስሜታዊነትና ግልፍተኝነት ወደፊት በቀጣዩ ህዝቦች ላይ የሚያመጣውን ጣጣ፣ መዘዝ፣ ጉዳት እና ቀውስ ሳያጤኑ የቀድሞ ያለፈው ፓለቲካዊ ችግር በፈጠረው […]