የአባዱላን ከአፈጉባኤነት መልቀቅ የተመለከተው የተንታኞች የተሳሳተ ትንታኔና እውነታው! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

የአባዱላን የአፈጉባኤነት ሥልጣን መልቀቅ እንድምታ በፖለቲካችን (በእምነተ አሥተዳደራችን) ላይ ትንታኔ በመስጠት የሚታወቁ ግለሰቦችን የመተንተን አቅም በጣሙን ተፈታትኗል፡፡ ይሄም ብቻ ሳይሆን ለኔ ለሀገራችን ፖለቲካ ቅርብ ነን ብለው የሚያስቡ ፖለቲከኞችን (እምነተ አሥተዳደራውያንን) የቅርብ ሩቅ መሆናቸውን ሳያይቶኛል፡፡ “ይመስለኛል!” እያሉ የሚያቀርቧቸው መላምቶች ገለጥ ተደርጎ ከሚታየው መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር ሊጣጣምልኝ አልቻለም፡፡ እንደነሱ እምነት “አባዱላ ከአፈ ጉባኤነቱ እራሱን ያገለለው […]

Leaked Document reveals that TPLF is paying $1.8m/year for Lobbying

Leaked Document reveals that TPLF is paying $150,000/month ($1.8m/year) for a USA based Lobbying Firm, S.G.R. LLC MEMORANDUM OF UNDERSTANDING By this Agreement entered into on this 18 day of January 2017, between S.G.R. LLC, GOVERNMENT RELATIONS AND LOBBYING (hereinto referred to as “SGR”) and The Federal Democratic Republic of Ethiopia, (hereinto referred to as […]

Breaking News…… At least eight killed, dozens wounded in protests across Oromia

    October 11, 2017 15:44 AS Addis Abeba, Oct. 11/2017 – At least eight people were killed and more than 30 wounded during fresh protests that hit several cities and towns across the Oromia regional state today, according to Addisu Arega Kitessa, head of the Oromia government communication affairs bureau. In a statement posted on his Facebook […]

International celebration of lifting of U.S. sanctions on Sudan

Wednesday 11 October 2017  Exercises in Self-Interest and Culpable Ignorance By Eric Reeves I’ll be writing regularly about what follows in the wake of the Trump administration’s permanent lifting of U.S. economic sanctions on the Khartoum regime. Given the abundance of commentary on the benefits of such action, it seems useful to begin with the […]

ሱዳን ለዓመታት በአሜሪካ ተጥሎባት የቆየው ማዕቀብ ተነሳላት

      Wednesday, 11 October 2017 12:35   በ  ፀጋው መላኩ የሱዳን መንግስት ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ይደግፋል እንደዚሁም በዜጎቹ ላይ የሰብአዊ መብት ጥሰትን ይፈፅማል በሚል አሜሪካ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ከጣለችበት ሁለት አስርት ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆኑ ይህ ማዕቀብ ከሰሞኑ የተነሳ መሆኑን የሰሞኑ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ሱዳን የመጀመሪያው ማዕቀብ የተጣለባት እ.ኤ.አ በ1997 ሲሆን ይህም ማዕቀብ የንግድ […]

ማኅበረ ቅዱሳን: ከፓትርያርኩ ጋራ በተያያዘ ስለሚነሡ ጉዳዮች ማብራሪያ ሰጠ፤“አጠቃላይ ጉባኤውን ለመሳተፍ እየተዘጋጀን እንገኛለን”/ዋና ጸሐፊው/

ማኅበረ ቅዱሳን: ከፓትርያርኩ ጋራ በተያያዘ ስለሚነሡ ጉዳዮች ማብራሪያ ሰጠ፤“አጠቃላይ ጉባኤውን ለመሳተፍ እየተዘጋጀን እንገኛለን”/ዋና ጸሐፊው/ October 11, 2017 13:35 Updated ሐራ ዘተዋሕዶ ከሲኖዶሳዊው የቤተ ክርስቲያን አሠራርና የውሳኔ አሰጣጥ አንጻር፣ ቅዱስ ፓትርያርኩ የማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ፕሮግራም እንዲታገድ በራሳቸው ደብዳቤ መጻፋቸው ትክክል አይደለም፤ በውላችን መሠረት፣ የቴሌቪዥን መርሐ ግብራችን ሥርጭቱን ቀጥሏል፤ ወደፊትም በሌሎች ቋንቋዎች ጭምር ተደራሽነታችንን በማስፋት ለመሥራት ዐቅደናል፤ […]

እንደ ቅርስ ያልተያዙት የጎንደር ድልድዮች

  እንደ ቅርስ ያልተያዙት የጎንደር ድልድዮች 8 October 2017 ምሕረተሥላሴ መኰንን ኤፍሬም ምትኩ በጎንደር ከተማ የባጃጅ ሹፌር ነው፡፡ ተወልዶ ካደገበት አንገርብ ወንዝ አካባቢ ደፈጫ የሚባል ድልድይ ይገኛል፡፡ ልጅ ሳለ ድልድዩን አፄ ፋሲል (1624-1659 ዓ.ም.) እንዳሠሩትና በድልድዩ የሚተላለፉ ሰዎች ‹‹የፋሲልን ነፍስ ይማር›› እያሉ ያልፉ እንደነበር የተነገረውን ያስታውሳል፡፡ ኤፍሬምና ጓደኞቹ በልጅነት ታላላቆቻቸው ከሚነግሯቸው የድልድዩ ታሪክ በበለጠ፣ በድልድዩ […]

የኢህአዴግ ​ለዛ-ቢስ ቃላቶች ክፍል-2: ​ሰላም፥ ልማት፥ ዴሞክራሲ | ስዩም ተሾመ

  October 11, 2017 File Photo ለዛ-ቢስ ቃላቶች በሚለው ፅሁፍ የመጀመሪያ ክፍል ባለፉት ሁለት አሰርት አመታት በኢትዮጲያ ፖለቲካ ውስጥ ያለ ቅጥ ከመደጋገማቸው የተነሳ ለዛ-ቢስ ከሆኑት ቃላት ውስጥ ጥገኝነት፥ ጠባብነትና ትምክህት የሚሉትን ተመልክተናል፡፡ በዚህ ክፍል ደግሞ በኢህአዴግ መንግስት ያለ አግባብ ጥቅም ላይ ከመዋላቸው የተነሳ ትርጉም-አልባ ወደ መሆን የተቃረቡትን ሰላም፥ ዴሞክራሲና ልማት የሚሉት ቃላት እንመለከታለን፡፡ ስዩም ተሾመ […]

Security Message for U.S. Citizens: Violent protests and road closures in and around Shashamane

  October 11, 2017 The U.S. Embassy is aware of reports of violent protests and road closures in and around Shashamane, approximately 250 km south of Addis Ababa.  There are reports of casualties.  The Embassy recommends that U.S. citizens avoid travel to Shashamane at this time.  As always, review your personal security plans; remain aware […]