Presidential election will go on, Kenya’s Supreme Court rules

By Ed Adamczyk | Oct. 11, 2017 at 8:09 AM Minor opposition party candidate Ekuru Aukot (C) will be added to the ballot in Kenya’s October 26 presidential election to insure a competitive election, the country’s Supreme Court ruled on Wednesday. Photo courtesy of Thirdway Alliance Party/Facebook Oct. 11 (UPI) — Kenya’s Supreme Court […]
Kenya Passes New Electoral Law in Wake of Odinga Withdrawal

Kenya’s opposition leader Raila Odinga believes he was the rightful winner of Kenya’s presidential election in August. | Photo: AFP Published 11 October 2017 The new law declares victory to the presidential candidate who won the previous election if a candidate withdraws from the rerun election. A day after opposition presidential hopeful Raila Odinga dropped […]
What next after Raila Odinga quit presidential vote?

Electoral board to study opposition leader’s withdrawal, as president vows polls will proceed without major contender. Odinga’s withdrawal follows weeks of protests by his supporters who claim he was cheated out of a win [Baz Ratner/Reuters] more on Kenya Why did Raila Odinga withdraw from the election rerun? What next after Raila Odinga quit […]
የብር የመግዛት አቅም መቀነስ አንድምታዎች

የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ የገንዘቧን የመግዛት አቅም ዝቅ እንድታደርግ ግፊት ሲያደርግ ቢቆይም የብርን የመግዛት አቅም እንዲቀንስ ማድረግ ከሚያስገኘው ጥቅም ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል በማለት መንግሥት ሳይቀበለው ለረጅም ጊዜ ቆይቷል። አሁን ግን የተቀዛቀዘው የወጪ ንግድን እንዲያንሰራራ ለማድረግ የብር የውጭ ምንዛሬ ዋጋ በ15 በመቶ እንዲቀንስ ተደርጓል። ይህ እርምጃ በህብረተሰቡና በገንዘብና በምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ዘንድ ትልቅ ስጋትን ፈጥሯል። በተለይ […]
የሰሜን ጎንደር ሕዝበ ውሳኔ ውጤት ይፋ ሆነ።

በሰሜን ጎንደር 8 ቀበሌዎች ውስጥ በቅማንት አስተዳደር ስር ለመጠቃለል ወይንም በነበረው አስተዳደር ስር ለመቀጠል ሕዝበ ውሳኔ መካሄዱን ተከትሎ ዛሬ ውጤቱ በፌዴሬሽን ምክር ቤት ፀድቋል። በዚህም መሰረት 7 ቀበሌዎች በነበረው አስተዳደር ስር ለመጠቃለል ሲወስኑ 1 ቀበሌ ደግሞ በቅማንት አስተዳደር ሥር ለመጠቃለል ውሳኔ አስተላልፈዋል። በፌደሬሽን ምክር ቤት የህዝብ ግኑኝነት እና ኮሚኒኬሸን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ገብሩ ገ/ስላሴ ለቢቢሲ […]
በብር ምንዛሬ ለውጥ ምክንያት እያንዳንዳችን በአገዛዙ እንደተዘረፍን እናውቅ ይሆን? – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

ከነገ ጥቅምት 1 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የብር ምንዛሬ ለ1 የአሜሪካ ዶለር 22.97 (23 ብር) ከነበረው 27 ብር እንዲሆን ብሔራዊ ባንክ (ቤተንዋይ) ገልጿል፡፡ ይሄ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ልብ ብላቹህታል ወገኖቸ? ይሄ ማለት ከነገ ጀምሮ መቶ ብር ያለው ሰው ከመቶው ብሩ 17 ብሩን አገዛዙ ወስዶበት 83 ብር ተደርጎበታል ማለት ነው፡፡ 1 ሽህ ብር ያለው መቶ […]
Roundup: Experts question Ethiopian National Bank’s currency devaluation

Wednesday, October 11, 2017 Source: Xinhua| 2017-10-11 03:28:39|Editor: yan ADDIS ABABA, Oct. 10 (Xinhua) — Ethiopian experts on Tuesday questioned the Ethiopian National Bank’s move to devalue the Ethiopian birr (ETB) by 15 percent as of Wednesday. According to the National Bank of Ethiopia (NBE), the ETB devaluation, due effective as of the first day of the […]
የኢህአዴግ ለዛ-ቢስ ቃላቶች ክፍል-1: ጥገኝነት፥ ጠባብነትና አክራሪነት – ስዩም ተሾመ

October 11, 2017 06:50 ባለፉት ሁለት አሰርት አመታት በኢትዮጲያ ፖለቲካ ውስጥ ያለ ቅጥ ከመደጋገማቸው የተነሳ ለዛ-ቢስ የሆኑ ቃላት አሉ። ቃላቱ በዜና እወጃ፣ በባለስልጣናት መግለጫ፣ በግለሰቦች አስተያየት፣ በፖለቲካ ክርክር፣ በስልጠና መድረክ፣…ወዘተ ከመደጋገማቸው የተነሳ ለዛ-ቢስ እና ትርጉም-አልባ ወደ መሆን ተቃራበዋል። እነዚህ ቃላት በዋናነት የኢህአዴግ መንግስት “የሩብ ምዕተ ዓመታት ‘ፈተናዎች’ እና ‘ስኬቶች’” በማለት በተደጋጋሚ ለፖለቲካ ፍጆታ የሚያውላቸው ናቸው። […]
In-depth analysis: Past agreements on the Nile in view of the Law of Treaty and the CFA

October 11, 2017 05:05 Nebiyu Tedla Addiss Standard Addis Abeba October 11/2017 – The use of the Nile River has for centuries been monopolized by the lower riparian countries that claim ‘historic right’ over the waters. The hegemony over the Nile Waters has been under these countries, thus building tensions among the riparian countries. The […]
Oromo leader Merera Gudina: the Biggest victim of Ethiopia state of emergency?

October 11, 2017 04:59 Africa News Ethiopia’s parliament in August 2017 voted to lift a state of emergency imposed since October 2016. What started as a six-month measure to quell anti-government protests, eventually lasted 10 months. After the initial expiration in April 2017, the parliament voted a four-month extension citing the need to consolidate peace […]
