ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በአብላጫ ድምፅ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

https://youtu.be/_7fA6TIE880 Birtukan Mideksa has been appointed to chair the National Election Board of Ethiopia Birtukan Mideksa, a former federal judge who joined active politics, playing key roles in several opposition parties including Unity for Democracy and Justice, Rainbow Ethiopia: Movement for Democracy and Social Justice and Coalition for Unity and Democracy in the early 2000s […]
የምርጫ ቦርድ ማሻሻያና የብርቱካን ሚደቅሳ ሹመት ምንና ምን ናቸው?

22 ኖቬምበር 2018 SIMON MAINA ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የተለያዩ ህጎችን ለማሻሻል ይረዳ ዘንድ የፍትህና የህግ ስርዓት ማሻሻያ ምክር ቤት ካቋቋሙ ቆየት ብሏል። በዚህ ምክር ቤት ስር ደግሞ ምርጫ ቦርድና የምርጫ ህግን ማሻሻል፤ በተጨማሪ እንደ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ እንባ ጠባቂ ተቋምና ፌደሬሽን ምክር ቤት ያሉትን ተቋማዊ ይዘታቸውን መፈተሽ ላይ የሚሠራ የዲሞክራሲያዊ ተቋማት የተሰኘ ቡድን […]
ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ለህግ ባላቸው ቀናኢነት መሆኑ ተገለፀ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የቀድሞዋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾሟቸዋል። ሹመታቸውም በአራት ተቃውሞ፣ ሶስት ተዓቅቦና በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል። ወ/ሪት ብርቱካንን ለምርጫ ቦርዱ ሰብሳቢነት ያጩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን ሲገልጿቸው “ለመንግሥትም ቢሆን ለማንም በተሳሳተ መንገድ እጅ የማይሰጡ ለህግ ስርዓት ፅኑ እምነት ያላቸው […]
Three Ethiopian students killed in ethnic clashes: govt

Thursday, Nov 22nd 2018 By Afp Published: 14:04 EST, 21 November 2018 | Updated: 14:04 EST, 21 November 2018 Activists say the clashes in western Ethiopia were between students from the Oromo ethnic group, seen here in a celebration earlier in the year, and students from the Amhara ethnic group Three Ethiopian students were […]
AfDB approves $123 million grant for Ethiopia’s Basic Services Transformation Programme Africa Business Communities:21 Wed, 21 Nov

AfDB approves $123 million grant for Ethiopia’s Basic Services Transformation Programme 21-11-2018 06:21:00 | by: Bob Koigi The Board of Directors of the African Development Fund (ADF), the concessional window of the African Development Bank Group, has approved additional resources to Ethiopia’s Basic Services Transformation Programme in the form of a US$123- million grant. The Basic […]
Facebook shuts 20 pages claiming to be Ethiopian broadcaster

By elias meseret, associated press ADDIS ABABA, Ethiopia — Nov 21, 2018, 9:25 AM ET A major Ethiopian broadcaster says Facebook has shut 20 pages that falsely used its name. Fana Broadcasting Corporate’s announcement comes as Ethiopians complain that fake news reports in recent months have contributed to mass violence and deaths in some parts […]
Over 300 South Sudanese children separated from their families in Ethiopia

21 Nov 2018 A South Sudanese activist in Ethiopia is calling on aid organizations to come to the aid of more than 300 South Sudanese children who have been separated from their parents in Ethiopia since the outbreak of the civil war in 2013. Chierey Tut, the Executive Director of Diaspora Community Development Organization, a […]
የትግራይ ሕዝብን የመታደግ ግዴታ የፌዴራል መንግስቱ አለበት – ግርማ_ካሳ

November 21, 2018 የዶ/ር ደብረጽዮንን መግለጫ ተመልከቼ አዘንኩኝ። ሕወሃት የለዉጡ አካል መሆን እንደማይችል፣ በሕወሃት ውስጥ ያሉ ለውጥ ፈላጊ ሃይሎች በውስጠ ሕወሃት ትግል እንደተሸነፉ፣ ክልሉ በኢትዮጵያው ቢንላድን፣ ጌታቸው አሰፋ፣ በነ ስብሃት ነጋ ቁጥጥር ስር ሙሉ ለሙሉ መሆኑ ተሰማኝ። የትግራይ ህዝብ ሰቆቃና ችግር እንደሚራዘም ታየኝ። በዚህ ምክንያት የፌዴራል መንግስት የትግራይን ሕዝብ ከሕወሃት መታደግ አለበት ወደሚል አቋም እየድረስኩኝ […]
የተስፋዬ ኡርጌ አንደኛው ክስ – የኢትዮጵያን መንግስት ዓለም አቀፍ አሸባሪነት ማሳያ! (ግዛው ለገሰ)

11/21/2018 የተስፋዬ ኡርጌ አንደኛው ክስ – የኢትዮጵያን መንግስት ዓለም አቀፍ አሸባሪነት ማሳያ! ግዛው ለገሰ – አቃቤ ሕጉ ምን ነክቶት ነው? «ግለሰቦችን ባልተገባ መልኩ ለሽብር መልምለው ወደ ኤርትራ በመላክ እንደጠረጠራቸው ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ ገልጿል።» ይህንን ከትናንት በስቲያ ፋና ነው ያስነበበን፡፡ ሌሎቹ ክሶች ቶርቸር እና ሙስና (የሰኔ 16 ጉዳይም) እንዳሉ ናቸው፡፡ ይህኛው ወደ ኤርትራ ሽብርተኛ መልምሎ ላከ የሚለው […]
ዛሬም አልተግባባንም ማለት ነው? (ቹቹ አለባቸው)

11/21/2018 ዛሬም አልተግባባንም ማለት ነው? ቹቹ አለባቸው በዛሬው ምሽት የ VOA የአማርኛ ክፍል ፕሮግራም ላይ፤ እኔ፤ዶ/ር ሲሳይ፤አቶ ምግባሩና አቶ ቻላቸው( ከባ/ዳር ዩኒቭርስቲ መሰለኝ) የተባልን ግከሰቦች፤ ወልቃይትና ራያን በተመለከተ ቃለ መጠይቅ ተደርጎልን ማብራሪያ ስንሰጥ ሰማሁ፡፡ እኔ በበኩሌ ይህንን ቃለ መጠይቅ ያደረግኩ መሆኔን ባስተውስም ፤ቆየት ያለ ግን መሰለኝ( ምን አልባት በክረምቱ)፡፡ የሌሎቹን አላወቅኩም፡፡ ቁም ነገሩ ዛሬ ከሰማኋቸው […]