የህውሃት የሰሞኑ ሽኩቻ በስርዓቱ ላይ ያለው እንድምታ፥ (ጥሩነህ ይርጋ)

 18/11/2017  በወያኔ ጓዳ ፍርሃት ነግሷል፥ በአባዱላ ጀምሮ፣ በረከትን ከሃዲዱ ድንገት ያስወጣው ንፋስ፥ ሸክ መሃመድ ሁሴን ዓላሙዲን አሽከርክሮ ደብልቆታል፥ የአገዛዙ ቁንጮዎችና ተባባሪዎቻቸው እያንዳንዱ ምርኩዛቸው ውልቅ እያለ መውደቅ ሽብር ለቆባቸዋል፥ ወያኔዎች የሚመኩበት የተውሶ ጭንቅላትና የዝርፊያ ሃብት ሁሉም ብን ብሎ መጥፋቱን እያሰቡ ጭንቀት ይዟቸዋል። የኦሮሞውና የአማራው አንለያይም ማለት፥ የኦህዴድና የብአዴን ካድሬዎች ጡንቻ ማውጣት እንቅልፍ ነስቷቸዋል። እሄን ተከትሎ በኢትዮጵያ ሰማይ […]

የኢትዮጵያና የኤርትራ ምሁራን በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ላይ ተወያዩ

ዘመኑ ተናኘ 16 November 2017 የኢትዮጵያና የኤርትራን ሕዝብ የወደፊት ግንኙነት በተመለከተ ከሁለቱ አገሮች የተወከሉ ምሁራን በአዲስ አበባ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ‹‹የሰላም መዝሙር ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ሕዝቦች›› በሚል መሪ ቃል ሐሙስ ኀዳር 7 ቀን 2010 ዓ.ም. በሐርመኒ ሆቴል በተካሄደው ውይይት ላይ፣ ኤርትራን በመወከል ከአውሮፓ የመጡና በአዲስ አበባ የሚኖሩ ምሁራን ተገኝተዋል፡፡ በውይይቱም የሁለቱን አገሮች የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የገቱ ጉዳዮች […]

Kenya: Five killed as Odinga return marred by violence

      Rights groups denounces the usage of live ammunition against opposition supporters, but police deny firing live bullets. At least five people have been killed in Kenya’s capital, Nairobi, as police clashed with supporters of opposition leader Raila Odinga. Officers on Friday used tear gas and water cannon to break up large crowds […]

ስለ ዚምባብዌ ፖለቲካዊ ቀውስ ሊያውቋችው የሚገቡ ነጥቦች

Reuters የሰሞኑ የዚምባብዌ ፖለቲካዊ ቀውስ የጀመረው ሮበርት ሙጋቤ በባለቤታቸው ግፊት ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩትን ኤመርሰን ምናንጋግዋ ‘ታማኝ አይደሉም’ ብለው ከሥስልጣን ካባረሯቸው በኋላ ነበር። የኤመርሰን ምናንጋግዋን መባረር ይፋ ያደረጉት የኢንፎርሜንሽን ሚኒስትሩ ሳይመን ካሃያ ሞዮ ምናንጋግዋ ”ታማኝ” አይደሉም ሲሉም ተደምጠዋል። ባላቸው ብልህ አስተሳሰብ “አዞው” በሚል ስም የሚታወቁት ምናንጋግዋ ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ “ዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ አንተና ሚስትህ እንደፈለጋችሁ የምታደርጉት […]

እውን በኦህዲድ አንደበት ሀገራዊ አንድነትን የሚሰብከው ህውሃት ነው? –  ከፍቅርተ ገላው

    November 17, 2017 19:14 ላለፉት ሃያ ሰባት አመታት ህውሃት ስልጣኑን አስጠብቆ ለመቆየት ከሰራው የድራማ ብዛት አንጸር፣ በኦህዲድ አካባቢ ያየነውን የለውጥ እንቅስቃሴ ህውሃት ከጅርባ ሆኖ የዘውረው ነው ብሎ መጠርጠሩ መሰርት ቢስ ባይሆንም፤ በቅርቡ በኦሮሚያ እና ኣማራ ክልል ቴሌቪዥኖች የተላለፉ ፕሮግራሞች፤ በተለይ በባህርዳር ኮንፍርንስ ላይ የተስተጋቡ ድምጽች ከለመደው የህውሃት የጭንቅ ግዜ መውጫ ተሃድሶ በይዘትም በድምጸትም […]

Analysis: Inside the controversial EFFORT

  November 17, 2017 06:09 By Oman Uliah, Special to Addis Standard Every authoritarian regime has its own symbol of economic exploitations and monopoly either in an individual face or in an organizational mask. Ethiopia, despite its success in persuading its western allies that it is combating poverty using its fast economic growth and democratization, […]

የጠ/ሚ ሃይለማሪያም ስልጣን መልቀቅ ለኢትዮጲያ ትልቅ ውለታ ነው! (ስዩም ተሾመ)

16/11/2017 ባለፈው ባወጣነው ፅሁፍ የፖለቲካ አመራር ብቃት የሌላቸው መሪዎች ለሀገር ሰላም፥ ልማትና ዴሞክራሲ “እንቅፋት” እንደሚሆኑ በዝርዝር ተመልክተናል። በመጨረሻም፣ በሀገራችን ወቅታዊ ፖለቲካ ላይ በግልፅ የሚስተዋለው ችግር የመልካም አስተዳደር ወይም የኪራይ ሰብሳቢነት ችግር ሳይሆን የፖለቲካ አመራር ብቃት ማነስ እንደሆነ በፅሁፉ ተጠቁሟል። ከዚህ አንፃር፣ “የኢህአዴግ መንግስት የፖለቲካ አመራር ብቃት እንዴት ይታያል?” የሚለውን በዚህ ፅሁፍ በዝርዝር እንመለከታለን። በእርግጥ በሀገራችን […]

እንደምን አመሻችሁ ዜና እናሰማለን! (ዮናስ ሃጎስ)

17/11/2017 የዛሬው አበይት ዜናችን ‹ኢትዮጵያዊነት ሱሴ› ድራማ ክፍል ሁለት በነገው ዕለት በጎንደር ሲኒማ ቤት መመረቁን የተመለከተ ነው። ዘጋቢያችን እንደሚከተለው አቅርቦታል። *** ክፍል አንድ ላመለጣችሁ ወገኖች ዩትዩብ ሄዳችሁ የባሕር ዳሩ ‹ኢትዮጵያዊነት ሱሴ› ብትሉ ማንም ያሳያችኋል። *** በቅርቡ የጀመረውና ባጭር ጊዜ ውስጥ በጣም ተወዳጅነት ያተረፈው ‹ኢትዮጵያዊነት ሱሴ ክፍል ሁለት ድራማ› በነገው ዕለት በጎንደር እንድሚለቀቅ የከፍታ ዘመን ፕሮሞሽን […]

Qatar funds Ethiopia’s dam to escalate crisis with Egypt

NOVEMBER 17, 2017By: Mohamed AsalThe Qatari regime continues its villainous role in funding and inciting Ethiopia and Sudan to escalate the crisis with Egypt by holding meetings with the Ethiopian prime minister and minister of defense, as well as the Sudanese president and Sudanese officials, coinciding with the meeting of the Tripartite National Committee in Cairo […]

በአማራና በትግራይ አስተዳደሮች በሕዝብ ስም የተጠራው የግንኙነት መድረክ የሕወሃትን ስልጣን ለማራዘም ነው ተባለ

November 17, 2017   ቆንጅት ስጦታው በአማራና በትግራይ አስተዳደሮች በሕዝብ ስም የተጠራው የግንኙነት መድረክ የሕወሃትን ስልጣን ለማራዘም ነው ተባለ (ኢሳት ዜና–ሕዳር 7/2010) በአማራና በትግራይ አስተዳደሮች በሕዝብ ስም የተጠራው የግንኙነት መድረክ የሕወሃትን ስልጣን ለማራዘም የታቀደ በመሆኑ እናወግዛለን ሲል የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት ልሳነ ግፉአን ማህበር ገለጸ። የማህበሩ አመራሮች ለኢሳት እንደገለጹት የአማራን ሕዝብ በጠላትነት የፈረጀው ሕወሃት ሳይወገድ ከትግራይ ሕዝብ […]