EU Lists Ethiopia Over Money Laundering

  By SAMSON BERHANE FORTUNE STAFF WRITER Published on Nov 12,2017 [ Vol 18 ,No 916] The European Commission blacklisted Ethiopia for being very risky in money laundering and terrorism financing, urging banks situated in Europe to apply enhanced due diligence on financial flows from the country. Aiming to ensure proper functioning of the European […]

What happened in Zimbabwe?

By David McKenzie, Brent Swails and Angela Dewan, CNN November 15, 2017 Are you in Zimbabwe? We want to hear how the current situation is affecting you. Contact CNN via WhatsApp at +1 347 322 0415. Please do not put yourself in any danger. Harare (CNN)Zimbabwe’s military leaders have seized control of the impoverished southern African nation, placing […]

ባለስልጣናቱ ለእነ ጉርሜሳ አያኖ ምስክርነት እንዲቀርቡ በድጋሜ ታዘዘ

November 15, 2017 (በጌታቸው ሺፈራው) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት በእነ ጉርሜሳ አያኖ የክስ መዝገብ በምስክርነት የተቆጠሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ፣ አቶ አባዱላ ገመዳ፣ አቶ ለማ መገርሳ፣ ዶ/ር አብይ አህመድ እና ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ቀርበው እንዲመሰክሩ በዛሬው ዕለት ትዕዛዝ ሰጥቷል። ከአሁን ቀደም መዝገቡን ይዘውት የነበሩት የ4ኛ ወንጀል ችሎት ዳኞች ባለስልጣናቱ […]

አህመዲን ጀበል በህክምና እጦት ከፍተኛ ስቃይ ላይ መሆኑ ታወቀ

November 15, 2017   ቆንጅት ስጦታው አህመዲን ጀበል በህክምና እጦት ከፍተኛ ስቃይ ላይ መሆኑ ታወቀ የህዝብን ዉክልና ተቀብሎ የህዝብን ድምጽ በሰላማዊ መንገድ በማሰማቱ ለእስር የተዳረገው አህመዲን ጀበል ማረሚያ ቤት ዉስጥ እየተሰቃየ መሆኑ ታወቀ።በማእከላዊ እስር ቤት ዉስጥ ከፍተኛ ድብደባንና ግርፋት (ቶርቸር) የደረሰበት አህመዲን ጀበል አሁንም የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር በሚያደርስበት ስነ-ልቦናዊና አካላዊ ስቃይ ጤናው እየተቃወሰ እንደሚገኝ ታውቋል።አህመዲን ጀበል […]

ኢትዮጵያና ኳታር ዲፕሎማቶቻቸው ያለ ቪዛ እንዲንቀሳቀሱ ተስማሙ

15 November 2017 ዘመኑ ተናኘ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከሰኞ ኅዳር 4 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኳታር በመሄድ፣ በማግሥቱ ከኳታር አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሀማድ አልታኒ ጋር በነበራቸው ቆይታ የሁለቱ አገሮች ዲፕሎማቶች ያለ ቪዛ እንዲንቀሳቀሱ ተስማሙ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ከኳታር በስልክ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ […]

”ሮበርት ሙጋቤ በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ ደህንነታቸውም ይጠበቃል” ሲል የዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ ይፋዊ የትዊተር ገጽ አስታውቋ። BBC

አጭር የምስል መግለጫሮበርት ሙጋቤ እና የዚምባብዌ ጦር አባል መግለጫ ሲያነቡ ሮበርት ሙጋቤ በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ ደህንነታቸውም ይጠበቃል ሲል የዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ ይፋዊ የትዊተር ገጽ አስታውቋ። የዚምባብዌ ጦር የሃገሪቱን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ከተቆጣጠረ በኋላ በሰጠው መግለጫ ”ይህ መፈንቅለ መንግሥት አይደለም። የጦሩ ተልዕኮም ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ማዋል እንጂ ሙጋቤን አይደለም” ብሎ ነበር። ጦሩ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያን ከተቆጣጠረ […]

TPLF poised for reform, Azeb Mesfin walks out

By Daniel Berhane on Wednesday, November 15, 2017 @ 5:58 am TPLF is poised to adopt reform directions as the Central Committee winds up it meeting this week, according to insider sources. The Tigrayan People Liberation Front (TPLF), one of the four parties of the Ethiopian ruling party EPRDF, has been holding its Executive Committee and […]

Freedom on the Net 2017 (Ethiopia)

Ethiopia   Country Profile Status: Not Free Internet Freedom Scores     86/100 Obstacles to Access                                   24/25 Limits on Content                                      30/35 […]

Freedom of the Net 2017

Manipulating Social Media to Undermine Democracy Click on the legend to only see portion of the map: Free Partly Free Not Free Countries not assessed = Score improvement, = Score decline Scores: 0 = Most Free, 100 = Least Free   Key Findings Online manipulation and disinformation tactics played an important role in elections in […]

መንገድ ጠራጊ ለመሲሁ – ኦህዴድ! እንደ መጥምቁ ዮሃንስ (ጉማ ሳቀታ)

14/11/2017 (ፎቶ) ~ የኦህዴድ ታጋዮች (ኩማ ደመቅሳ፤ኢብራሂም መልካ፤ አባዱላ ገመዳ፤ ባጫ ደበሌ፤ ዲማ ጉርሜሳ፤ ዮናታን ዲቢሳ እና በቀለ በdhaadhaa) 1982 ዓ.ም OPDO አዴት ላይ ሲመሰረት እነ ኩማ፣ እነ ኢብራሂም መልካ፣ እነ ባጫ ደበሌ፣ ዋና ተዋንያን ነበሩ። ኢብራሂም መልካ አንድ ጊዜ በሚዲያ፣ “ለኦሮሞ ህዝብ የማትሆን ኢትዮጵያ አስር ቦታ ትበጣጠስ!!” ብሎ በመናገሩ መለስ ደንግጦ አባረረው። ይህ ከሆነ 26 […]