April 4, 2019
በአውሮፓ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ
በያሉበት
በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን መድረክ በወቅቱ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ የሚመክር ጉባኤ ያዘገጀ ስለሆነ በቤልጂግና በመላ አውሮፓ ለሚገኙኢትዮጵያዊያን በጉባኤው እንዲሳተፉ እና ጥሪያችንንም ለሌሎች ኢትዮጵያውያን እንዲያስተላልፍልን በትህትና እንጠይቃለን፥
“የኢትዮጵያወቅታዊሁኔታ፣ችግሮችናተስፋዎች”
ተናጋሪዎች፤
- አምባሳደርግሩም ዓባይ ፣ በቤልጅየም፣ በሉክዘምበርግ እና በአውሮፓ ህብረት ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር
- አቶአበበ ቦጋለ፣ የአርበኖች ግንቦት ሰባት የአመራር አባል
- አቶገአስ አህመድ የአፋር ሰባዊ መብት ድርጅት ሊቀመንበር
- አቶያሬድ ኃ/ማሪያም ስብሰብ ለሰባዊ መብቶች በኢትጵያ ስራ እስኪያጅ
- ፓስተርጌታቸው ፈይሳ
ቀን፤ 28 መጋቢት 2011 (06/04/2019)
ቦታ፤ ብሩሴል፣ ቤልጂግ (Nekkersdal, Emile Bockstaellaan 107, 1020 Laken)
ሰዓት፤ ከ 13:00 ሰዓት ጀምሮ
ለተጨማሪ መረጃ www.dildiy.info ይጐብኙ

