Source: https://voiceofgihon.com/2019/04/%E1%8A%A5%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%88%B8%E1%8B%8B-%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9E%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%8D%E1%8A%93%E1%8B%8D%E1%89%80%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8C%88%E1%89%A3-%E1%8B%A8%E1%88%B4/

ግርማ ዳዲ ጋዲሳ እባላለሁ የሸዋ ኦሮሞ ነኝ …..አንደኛ ደረጃ የተማርኩት ሰንደፋ ነው……ቀሪውን አዲስ አበባ ነው፡፡ ከመጀመሪያ ዲገሪ አስከ PhD የተማርኩት ሀሮማ  ኒቭረሲትነው፡፡ በውጭም በሀገር ውስጥም  የመኖር የመስራት አድሉ ስለገጠመኝ ሀገሬን በደንብ ለማወቅ ችለሁ፡፡ በአሩሲ አርባጉጉ አውራጃ ጉና  ወረዳ  ለአምሰት አመ ሰርቻለሁበወለጋ ጊመቢ ለ3 አመት ያህል ሰርቻለሁበቀድሞው ሲዳሞ ክፍለ ሀገር በሀገረማርም ለ2 አመታት ሰርቻለሁበደብረብርሃን አካባቢምለ5 አመታት ሰርቻለሁ፡፡

በመሆኑም  ሀረር ትምህር ላይ በነበረኩበት ጊዜአሩሲወለጋና ሀገረማርያም በስራ በቆዬሁበት ወቅት የተረዳሁት ነገር ቢኖር ሸዋ ኦሮሞ ከቁዋንቁዋ ውጭ ከጠቀስኩዋቸው ህዘቦች ጋር ምንም የሚያመሳስለው ነገር እንደሌለ ተገንዝቤአለሁ፡፡

አስኪ የሚከተሉትን ጥያቄወች ልጠይቅ በስሜት ሳይሆንበ እውቀትና በመረጃ መልስ የሚስጠ አለ?

1. በባህል በአለባበስ እኛ የሽዋ ኦሮሞወች ከሃረር  ቆቱከአሩሲከባሌ፤ከቦረናጉጅከጅማና ወለጋ ጋር ከቁዋንቁ ውጭ ሸዋ ኦሮሞ ጋር የሚያመሳስል ነገር አለ?………………………..ምንም
2. ቤት አሰራር፤ሀዘንና ሰታ አገላለጽ ከሃረ ቆቱከአሩሲከባሌ፤ከቦረናጉጅከጅማና ወለጋ ጋር ከሸዋ ኦሮሞ ጋር የሚያመሳስል ነገር አለ? ………………………..ምንም
3. አመጋገብ የሸዋ ኦሮሞ ጤፍ እንጅራ በጥሩ ወጥ እንበላለን……እነሱ የበቆሎ ገንፎ ይበላሉ……….እኛ ገበስ ጠላና አረቂ እንጠጣለን እነሱ ምን አይነት ባህላዊ መጠጥ እንዳላቸው አይታወቅም ነገር ግን አብዛኛወቹ ጫት ቅማሉ ቡናንም ይበላሉ
4. እኛ የኦርቶዶክስ ክርሰትና ሃይማኖት አንከተላለን አነሱ እስልሚናና ፕሮቴስታነት እምነትን ይከተላሉ
5. እሰኪ የሃረርና  የሸዋ ኦሮሞን  አናወዳድር
5.1 እኛ ስንናገር ረጋ  ብለን ነው አነሱ በአብዛኛው በጩሐትበችኮላ ጥድፌያ ነው፡፡
5.2 አነሱ ባብዛኛው ጥርሳቸው ወጣ ወጣ ያለ ነው የእኛ ግን አይደለም
5.3 አነሱ ሽርጥ ይለብሳሉ እኛ ሱሪና ኮት እንለብሳለን…….
5.4 አነሱ ሜንጫና ገጀራ ይይዛሉ ይገዳደሉበታል እኛ ዱላእንይዛለን
6. የቦረናና ጉጅ ኦሮሞ የወንድ ብልት ይሰልባሉ እኛ እንኩዋን ብልት ልንሰለብ የሚሰለቡትንም እንጠየፋለን ……የወንድ ብልት በግንባራቸው ላይ ባህላዊ ምልክት አድረገው ግንባራቸው ላይ አስረው ይውላሉ………………ይህ አሳፋሪ ተግባር እኛን የሽዋ ኦሮሞወችአይገልጽም…..በአዲስ አበባም የኦሮሞ ባህል ማእከል ላይ ህንን አሳፋሪ ምልክት አቁመውታልአስኪ በሞቴ ይሀ እንኩዋን እኛን የሸዋ ኦሮሞወችን ይቅርና ወለጋወችን ይወክላል?
7. የሽዋ ኦሮሞወች ኢትዮጵያን ለመመስረትና ከጠላት ለመከላከል አባቶቻችን ልቁን አስተወጽኦ አድርገዋል………….አነሱ ግን ኢትዮጵያን ለማፍረስ በጣም ትልቁን ጥረት አድረገዋል ደረጉም ነው
8. ለሀገራችን ሀይወታቸውን  የሰጡ በርካታ የምንኮራባቸው ገኖች አሉን (ራስ ጎበና ደጬ፤ባለቻ አባ ነብሶሀበተጊዮረጊስ ዲነግዴ፤ራሰ መኮንንነ ጉዲሳ(ወ/ሚካኤል)፤ቀዳማዊ ኃ/ስላሴጀኔ. ጃጋማ ኬሎፕሮፌ. መረራ………ወዘተ)………አነሱ አንድም ለሀገር ምስረታና ከጠላት ለመከላከል አስተዋጽኦ ያደረጉ ጀግኖች የላቸውም…..ከተጠቀሱት ጀገኖች ውስጥ አንዱ አንከዋየነሱ ቢሆን/ ቢኖራቸው ምን ያህል ክብር ይሰጡት እንደነበር ዋቆ ጉቱ የሚሰጡትን ክብር ማየት ቀላልነው…..አነሱ ግን አነኚህ ጀግኖች የኛ በመሆናቸው ብቻምን ያህል ሲያዋርዱዋቸው ደሚውሉ ለሁሉም ግልጽስለሆነ አዚህ ላይ መግለጡ ትርጉሙ የለውም፡፡  ራስ ጎበና ደጬ ከሃዲ ብለው ሀገር አፍራሽ የነበረውን ዋቆ ጉቱን ለማጀገን አንዴት ደሚጥሩ አሳየተውናል፡፡

ወራሪ ከሚሉዋቸውን ከእ ኒሊክ ጀምሮ  የደርግ መንግሰት በሀገር አፍራሾች አስከ ወደቀበት ድረስ በጥልቀት ታሪክን ብናጠና የሚነግረን ነገር በከፍተኛ የስልጣ እረከን ውስየነበርነው እኛ የሽዋ ኦሮሞች ነበርን፡፡ ላለፉት 28 አመታት ግን ከስልጣንና ልማት ተገልለን ንገኛለንአባቶቻቸን አዲስ አበባን ከተማቸው ባያደርጉልን ምን እንሆን እንደነበር አስባችሁት ታውቃላችሁ?….. ከተማው አዚህ በመሆኑ በአዲስ አበባ አካባቢ የሚኖር የሸዋ ገበሬ መረተውን ምርት በፈለገው ጊዜና ቦታ በፈለገው ዋጋ ያለ ምንም እንገልት እየሸ ተጠቃሚ መሆኑ ቅናት ያቃጥላቸዋል …….አዲስ አበባ ከተማ ወለጋጅማ ወይም አሰላ ቢሆን ኑሮ ምን ያህል  ደሰቱ እንደነበር ማውቀ ነቢይ መሆንን አይጠይቅም……..ለመሆኑ የሸዋን ኦሮሞ ያፈናቀለው አማራ ወይሰ ኦፒዲና ኦነግ??………

ኦሮምያ ተብሎ በኦነግና በወያኔ ከተከለለ ጀምሮ ስልጣን ሲከፋፈሉ የኖሩት ከሀረርኤሉአባቦራ አሩሲ፤ወለጋ፤ጅ የመጡ መሆኑ ለማንም ግልጽ ነው፡፡ ባለፉት 28 አመታት ከሸዋ ኦሮሞ ስልጣን የያዘ የኦሮሞ ፕሬዘዳነት የሆነ አለ እንዴ??….. የሷ ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር ችሎታ ስለሌለው ነው??እነጀዋር በዶ አለሙ ስሜ ላይ እያደረጉ ያለውን ሴራ ትኩረት ሰጥቶ  የሚከታተል የሸዋ ኦሮሞ ካለ የህን ድርጊት በቀላሉ ይረዳል፡፡

ወለጋወች ኦነግን  ሲፈጥ ጠላት አደርው የተነሱት የሸዋ ኦሮሞን ነው፡፡ አማራን አገዛዝ (??) ለማጥፋት የምንችለው የሸዋን ኦሮም ስናጠፋ ነው ብለው በፕሮገራማቸው አስረጠው ጽፈው ነው የጀመሩት፡፡ በ1980ቹ መጀመሪያ የሸዋ ኦሮሞ መጥፋት አለበት የሚል ይዘት ያለው መርዘኛ ቅስቀሳ ያደርጉ እንደ ነበርና ከዶ መረራ ጋር አሰጥ አገባ ገብተው እንደ ነበር እናስታውሳልን፡፡ በመስታውተ ቤት ውስ የሚኖር የመጀመርውን ድንጋይ አይወረውርም በማለት ኦነጎች ምን ያህል አሰቸጋሪና የሸዋን ኦሮ  ደሚጠሉ …..ግን እንደ ማይሳካላቸው ነገሮ እንዳሳፈራቸው እናስታውሳለን፡፡

ከአዳማ፤ሞጆቢሾፍቱ፤ገላን፤ሰበታ፤ቡራዩ፤ሆለታ፤ሱሉልታ፤ለገጣፎ…….እነአባዱላ ከገበሬው መሬቱን ቀምተው ዘመዶቻቸውን አሰፈሩበትሸጡት…….የሚገርመው በተወለድንበት ሀገር መብታችንን ነፍገው  ከንቲባ ከአሩሲና ወለጋ እየሾሙ ወገኖቻችንን  አሁንም ለሌላ ማፈናቀል እየተዘጋጁ ነው፡፡ አሁን ከእኛ ጋር አብረውን የሚኖሩትን ኢተዮጵያዊንን  እያፈናቅሉ ያሉት እንደ ሚሉት ለሸዋ ኦሮሞ አሰበው የሚመሰለው ካለ ሞኝ መሆን አለበት ምክንቱም ገበሬውን ያለምንም ካሳ ያፈናቀሉትና መሬቱን የሸጡት ቀሪውን ደሞ ዘመዶቻቸውን ያሰፈሩበት ወለጋወችና አሩሲወች እንጅ አማራወች አይደሉም፡፡

አሁን በግፍ ኑዋሪወቹን ለምን ማፈናቀል ፈለጉ የሚል ካለመልሱ ግልጽ ነው ፡፡ ከሀረር ቆቱወችን እራሳቸው አፈናቅለው አምተው   ሸዋ ላይ አስፍረዋቸዋል …..ኦቦ ለማ በግልጽ እንደነገሩን፡፡ አሁንም ወገኖቻችንን አፈናቅለው ከሀረርና ወለጋ አምተው ለማስፈር ስፈለጉ ነው፡፡ ዲሞገራፊ ቅየራው አዲሰአበባን ሳይሆን ሸዋ ኦሮሞን መሆኑ ነው፡፡ እናማ እኛ የሸዋ ኦሮሞወች ይህን አደገኛና ማንነታችንን ለማሳጣት በወለጋወችና በአሩሲወች የተሸረበብንን ሴራ በጥለቀት ልንመክተው ይገባል፡፡

ለገጣፎ የሚኖሩትን ደሃ ሰወች እያፈናቀሉ ያሉት አሩሲወችወለጋወች ናቸው፡፡ ለእ አሰበው የመሰለህ የመላው የሸዋ ኦሮሞ ካለህ አሁን ግልጥ ሊሆንልህ ይገባል፡፡ ከላይ እንደገለጽኩት  በባህልበአለባበስበአመጋገብበደስታና ሀዘን አገላለጽበቤት አሰራርና አኑዋኑዋር……በመልከና ሰበአዊነትበሃይማኖት….አንመሳሰልም ……በትንሹም ቢሆን  ከነሱ ጋር መመሳሰል ካለ በቁዋንቀዋ በቻ ነው የምንመሳሰለው አወ…….በቁዋንቀዋ በቻ ነው የምንመሳሰለው፡፡

ለመሆኑ የሸዋ ኦሮሞ ከንቲባ መሆን ስለማንችል ነው እንዴ ከአሩሲ አያመጡ ሙሰሊሞችን የሚሾሙት………..አላማው ክርስቲኑን የሸዋ ኦሮሞ ለማዳከምና ከጎረቤቱ ጋር የማይጠፋ ቁርሾ ውስጥ ለመክተትና መሬት እንደፈለጉ ለመሸጥና ለመከፋፈል ነው፡፡

በመሆኑም መሬታችንን እንጅ አኛን ለማትፋት ሌት ከቀን እነደሚደክሙ አውቀህ ታገላቸውንቃ ንቃ ሸዋ፡፡ የተጻፈው ለእኛ ለሸዋወች ብቻ ነው አዳሜ ከሃረር ቆቱከአሩሲከባሌ፤ከቦረናጉጅከጅማና ወለጋ ….. ብትንአልሰማህም ይህ ጉዳ ግብ እስከ ማደርስወገኖቸ እሰከሚነቁ ድርስ ቀጥላል ከዚያ ሁላችንም ማን ምን ደረግን መሆኑን ስንረዳ   ….እውነተኛ ጠላታችንና ወዳጃችንን ስናውቅ እምናደርገውን እናደርጋለን፡፡

እመለሳለሁ