ሜጀር ጀነራል ጌታቸው ጉዲና የአማራን ክልል የፀጥታ ሃይል ጥፋተኞች ያደርጋሉ። ዘወር ብለው የፀጥታ ሃይሉ ተከቦ ነበር፣ እኛ አስለቀቅነው ይላሉ። እንዲህ ሃይል ያለው ከባቢ ግን ማን እንደሆነ ሊገልጹ እልፈለጉም። ይህ ነገር የኢትዮጵያን ነገር ከቀን ወደቀን አሳሳቢ እያደረገው ነው። የጎሳ ፖለቲካ መጨረሻው አስፈሪ ነው።
ሜጀር ጀነራል ጌታቸው ጉዲና የአማራን ክልል የፀጥታ ሃይል ጥፋተኞች ያደርጋሉ። ዘወር ብለው የፀጥታ ሃይሉ ተከቦ ነበር፣ እኛ አስለቀቅነው ይላሉ። እንዲህ ሃይል ያለው ከባቢ ግን ማን እንደሆነ ሊገልጹ እልፈለጉም። ይህ ነገር የኢትዮጵያን ነገር ከቀን ወደቀን አሳሳቢ እያደረገው ነው። የጎሳ ፖለቲካ መጨረሻው አስፈሪ ነው።