April 27, 2019
Source: https://mereja.com/video/watch.php?vid=be8759c50
ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ከሶማሊያ ቦሳሶ ወደብ ተነስተው ቀይ ባህርን በጀልባ ለመሻገር ሲሞክሩ ይሞታሉ፡፡ የሶማሊያ ፑንትላንድ ባለሥልጣናት እንደሚገልፁት ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች በመነሳት ፍልሰተኞቹ ባህርና በረሃ አቋርጠው የሶማሊያ ወደብ በሆነችው ቦሳሶ ለቀናት ይከትማሉ፡፡
Originally published at – https://amharic.voanews.com/a/un-migration-agency…