June 2, 2019
ሰናይ የሚባል አዲስ የሳተላይት ቴሊቪዥን ጣቢያ ሊመሰረት ነው።
የፊታችን ሰኞ ግንቦት 26 ቀን2011 ዓ/ም ከቀኑ 9 ሰዓት በኢትዮጵያ ሆቴል ትላንትና ፣ዛሬ እና ነገን እንደ-ድልድይ የሚያስተሳስር፣መረጃ ፣ ቁምነገር እና መዝናኛ ፕሮግራሞችን በላቀ ሁኔታ የሚያቀርብ የህዝብ ቲቪ መስረታ አስመልክቶ ፤ በኢትዮጵያ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ይስጣል።
ሰናይ መልቲ ሚዲያ ፤በጋዜጠኛ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ መስራችነትን ያካተተ ህዝባዊ የሆነ የ24 ሰዓት ቲቪ መሆኑ ተገልጿል። ሲል ይድነቃቸው ከበደ ያደረሰን መረጃ ያመለክታል

