ሰኔ 25, 2019

ጋዜጠኛ እና የመብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ አጋሩ
ዋሽንግተን ዲሲ —
የአዲስ አበባ ባለዳራ ምክር ቤት (ባልደራስ) አባላቶቼ ለእስር ታደርገውብኛል ሲል ለአሜሪካን ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል፡፡
የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እንደተናገረው ፣እሁድ ዕለት በባህርዳር ከተማ ሊደረግ የነበረው ህዝባዊ ስብሰባ መሰረዙን ተከትሎ በቀጣይ ቀናት ወደ አዲስ አበባ ከተመለሱት አመሮች መካከል የተወሰኑት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ባለ አደራ ምክር ቤት “ባልደራስ” አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ፡፡
by ቪኦኤ