July 8, 2019
Source: https://mereja.com/amharic/v2/129785
ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ታሰሩ።
ከትናንት በስቲያ ሰኔ 29 የተያዘው ኤልያስ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርቧል።
ፖሊስ ከ”መፈንቅለ መንግስት ሙከራ” ጋር በተያያዘ ጠርጥሬዋለሁ በሚል ከሌሎች 13 ተጠርጣሪዎች ጋር ችሎት ፊት አቅርቦታል።
July 8, 2019
Source: https://mereja.com/amharic/v2/129785
ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ታሰሩ።
ከትናንት በስቲያ ሰኔ 29 የተያዘው ኤልያስ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርቧል።
ፖሊስ ከ”መፈንቅለ መንግስት ሙከራ” ጋር በተያያዘ ጠርጥሬዋለሁ በሚል ከሌሎች 13 ተጠርጣሪዎች ጋር ችሎት ፊት አቅርቦታል።