July 20, 2019 

 Source: https://mereja.com/amharic/v2/132604

” ኢትዮጵያውያን እርስ በርስ የምንነታረክበት ሳይሆን በጋራ ሆነን ችግሮቻችን የምንፈታበት ጊዜ ላይ መሆናችንን መገንዘብ አለብን።” አቶ ሙስጦፋ ሙሀመድ ዑመር – የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር