Source: https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-parties-arrests-7-25-2019/5015332.html
https://gdb.voanews.com/B3153AD3-90BA-4FA0-B4FE-77FC84A00B09_w800_h450.png

ሐምሌ 25, 2019

ኢትዮጵያ ውስጥ “እየተፈፀመ ነው” ያሉት ጅምላ እሥራት፣ ማሳደድና ማስፈራራት በአስቸኳይ እንዲቆም የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት – መኢአድና የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ – ኢሕአፓን ጨምሮ ሰባት ፓርቲዎች ጠይቀዋል። አዲስ አበባ — 

ደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚነሱ የክልል ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ “በንፁሃን ዜጎች ላይ ግድያ፣ ዝርፊያና ወከባ የፈፀሙ ወገኖች ሕግ ፊት ይቅረቡ” ሲሉም ፓርቲዎቹ ጥሪ አሰምተዋል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሀገሪቱ የጅምላ እሥራት፣ ማሳደድና ማስፈራራት እንዲቆም ፓርቲዎች ጠይቁ

by ቪኦኤ