August 11, 2019
Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/12733851
https://tracking.feedpress.it/link/17593/12733852/amharic_a71720bc-0598-489d-b48d-f1302f5c939c.mp3
መልአከ ምህረት ቆሞስ አባ ወልደ ጊዮርጊስ አየለ፤ በሜልበርን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፣ መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሉ፤ በብሪስበን የደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪና በምሥራቅ አውስትራሊያ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መልአከ አርአያም ቀሲስ ተስፋ ኅሩይ፤ በሜልበርን የደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ፣ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን፤ በምሥራቅ አውስትራሊያ አገረ ስብከት ዋና ጸሐፊና የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ዋና ጸሐፊ፤ መጋቢ ምስጢር ስንታየሁ አባተ የምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ በስደትና በአገር ውስጥ ለሁለት ተለያይቶ የነበረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስን የድኅረ አንድነት መንፈሳዊ ጉዞ ላይ ምልከታቸውን ያንጸባርቃሉ።
–
መልአከ ምህረት ቆሞስ አባ ወልደ ጊዮርጊስ አየለ፤ በሜልበርን የደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፣ መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሉ፤ በብሪስበን የደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪና በምሥራቅ አውስትራሊያ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መልአከ አርአያም ቀሲስ ተስፋ ኅሩይ፤ በሜልበርን የደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ፣ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን፤ በምሥራቅ አውስትራሊያ አገረ ስብከት ዋና ጸሐፊና የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ዋና ጸሐፊ፤ መጋቢ ምስጢር ስንታየሁ አባተ የምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ በስደትና በአገር ውስጥ ለሁለት ተለያይቶ የነበረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስን የድኅረ አንድነት መንፈሳዊ ጉዞ ላይ ምልከታቸውን ያንጸባርቃሉ።