September 10, 2019
Source: https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-parties-9-9-2019/5077947.html
https://gdb.voanews.com/950FF4E7-BC69-4F44-A736-B400E5B580EC_cx0_cy2_cw0_w800_h450.jpg
መስከረም 10, 2019
- መለስካቸው አምሃ

65 እንሆናለን የሚሉ ፓርቲዎች በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀውን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው በማለት በሥራ ላይ እንዳይውል ጠየቁ፡፡ አዲስ አበባ —
ከህግ መውጣቱ ጀርባ ሴራ እና ፀረ ዲሞክራሲ እንቅስቃሴ አለ የሚሉት እነዚህ ፓርቲዎች በቅርቡ “ድምፃችን ይሰማ” የሚል እንቅቃሴ እንደሚጀምሩም ገልፀዋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ፓርቲዎች የፀደቀው የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው አሉ
by ቪኦኤ