2019-10-25

የኦርቶዶክስንና አማራን አከርካሪ የመምታት የመጨረሻው ምዕራፍ

ምሕረት ዘገዬ

  1. የጠ/ሚንስትሩ የመደመር ልቦለድ መጽሐፍ እየተመረቀ ባለበት በአሁኑ ቅጽበት በአዲስ አበባና በዙሪያዋ ምን እየተደረገ ነው?

በሉ ያ መጽሐፍ ሳያልቅብኝ ሄጄ ወረፋ ልያዝና ልግዛ፤ ቻው፡፡

እንደማሣረጊያ፡-

መጥምቁ ዮሐንስ አሁን በሕይወት ቢኖር ኖሮ “መንግሥተ ሰማይ ቀርባለችና ንስሃ ግቡ!” እያለ ይጮህ ነበር – በበረሃ ሳይሆን በሶዶምና ገሞራዋ ተምሣሌት አዲስ አበባ ወፍንፍኔ ውስጥ፡፡

mz23602@gmail.com