November 16, 2019

Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/12980194
https://tracking.feedpress.it/link/17593/12980195/amharic_862fc5b9-eae7-4c17-9915-c797d5d5a0e0.mp3

አቶ አልማው ፈንታ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ምክር ቤት አባል፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ አገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ስላወጣው መግለጫና ኢሕአፓ ከስደት ወደ አገር ቤት ከተመለሰ በኋላ እያከናወናቸው ስላሉት ዋነኛ እንቅስቃሴዎቹ ያስረዳሉ።