January 5, 2020

Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/13122576
https://tracking.feedpress.it/link/17593/13122577/amharic_5ad4ac46-a064-4dc0-89ec-a00537bb598b.mp3

ዶ/ር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ፤ በአሁኑ ወቅት በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ቆንሱላ ጽሕፈት ቤት ቆንሱል ጀኔራል ናቸው። በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ላካሄድነው ቃለ ምልልስ ምላሽ የሰጡት በዲፕሎማሲው ዘርፍ ተወካይነታቸው የመንግሥትን አቋም ለማንጸባረቅ ሳይሆን ግለ አተያያቸውን በማጋራት ነው።