April 3, 2020
Source: https://www.gudayachn.com/2020/04/blog-post_2.html
========
ጉዳያችን ሚድያ፣ኮሚኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት
Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant
=========
ሙሉውን ለመከታተል ከስር ሊንኩን ይጫኑ –
Friday, April 3, 2020
የዛሬ 97 ዓመት ከሁለት ሚልዮን ያላነሰ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኝ የነበረባት የጥንቷ ቆስጠንጢኖስ የዛሬዋ የቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ጉዳይ (ጥናታዊ ፊልም)
- የዛሬ 97 ዓመት ሁለት ሚልዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የነበረባት ቱርክ፣እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1923 ዓም 1.5 ሚልዮን የሚሆኑት አገር ለቀው እንዲሄዱ ተፈርዶባቸው አገር ለቀው ወጡ፣የቀሩት 150 ሺህ ክርስቲያኖች ፀረ ክርስቲያኖች እንቅስቃሴ በ1955 ዓም በቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ተቀስቅሶ ከአገር እንዲባረሩ ተደረጉ።
- ዛሬ በመላዋ ቱርክ የቀሩት ኦርቶዶክሳውያን ከ40 ሺህ አይበልጡም።
- ”ዛሬ በቱርክ ሰማዕትነት እየተቀበልን እንደሆነ ነው የሚሰማን” ፓትርያሪክ በርተሎምዮስ
Video = from CBS
