April 11, 2020
Source: https://amharic.voanews.com/a/rwanda-genocide-study-4-11-2020/5368729.html
https://gdb.voanews.com/a98ac1ef-c0f6-4a90-8224-eb5d83b22545_tv_w800_h450.jpg
በየዓመቱ በሚያዝያ ወር ሁለት በዓለማችን የተፈፀሙ ሁለት ዋና ዋና የዘር ፍጅቶች ይዘከራሉ። አንደኛው እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1994 የተፈፀመው የሩዋንዳው የዘር ማፅዳት ዘመቻ ሲሆን ሌላኛው ከአንድ ምዕተ ዓመት በፊት በአርሜኒያ የተፈፀመው ነው። የሩዋንዳውን ዕልቂት አስመልክቶ የተነገሩ የምስክርነት ቃሎች ያጠኑ ሁለት ባልና ሚስት የታሪክ አጥኚዎች የጻፉትን መፅሃፍ ለንባብ አብቅተዋል።
ሚያዚያ 11, 2020
