Africa could see 300,000 deaths from the coronavirus this year even under the best-case scenario, according to a new report released Friday that cites modeling from Imperial College London.
Under the worst-case scenario with no interventions against the virus, Africa could see 3.3 million deaths and 1.2 billion infections, the report by the U.N. Economic Commission for Africa said.

አፍሪካ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ ቢያንስ 300 ሺህ ሰዎች እንደሚሞቱና ወደ 30 ሚሊዮን የሚጠጉ ደግሞ ለድህነት እንደሚዳረጉ የተባበሩት መንግሥታት ገለጸ።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን እንዳለው፤ አህጉሪቷ 100 ቢሊዮን ዶላር መጠባበቂያ (ሴፍቲኔት) ያስፈልጋታል።
አፍሪካ ውስጥ እስካሁን በቫይረሱ መያዛቸው ሪፖርት የተደረገው 20 ሺህ ሰዎች ቢሆኑም፤ የዓለም ጤና ድርጅት በቀጣይ ወራት ቁጥሩ ወደ 10 ሚሊዮን ሊያድግ ይችላል ብሏል።
ከአህጉሪቱ ሕዝብ ከሲሶው በላይ ንፁህ ውሃ በማያገኝበት ሁኔታና 60 በመቶው የከተማ ሕዝብ በተጨናነቁ መንደሮች እየኖረ የወረርሽኙን ስርጭት ለመቆጣጠር መመሞከር ፈታኝ ይሆናል ተብሏል።
https://www.washingtonpost.com/world/africa/africa-could-see-300000-coronavirus-deaths-this-year/2020/04/17/d51e1b22-808a-11ea-84c2-0792d8591911_story.html