April 24, 2020

Source: https://addismaleda.com/archives/10894

ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታትና በምጣኔ ኃብቷ ላይ የሚያደረስውን አደጋ ለመቀነስ የአለም ባንክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ። የባንኩ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን ተጠሪ ካሮሊን ተርከ እንደገለፁት ከሆነ ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የሕብረተሰብ ጤና አገልግሎትን በማሻሻል ረገድ ውጤታማ ስራ የሰራች ቢሆንም የኮሮና…