Source: https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-politics-south-5-8-2020/5412308.html
https://gdb.voanews.com/DEDB0473-E5C6-4C15-8E5E-881B478AE995_cx0_cy17_cw0_w800_h450.jpg

ግንቦት 09, 2020

ሀዋሳ — በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ ፓርቲዎች በምርጫው መራዘምና ያንን ተከትሎም በመንግሥት በቀረቡ አማራጮች ላይ የተለያዩ አቋሞችን እያንፀባረቁ ነው።
የኮሮናቫይርስ ባልተወገደበት ሁኔታም ቢሆን ምርጫው መካሄድ እንዳለበት የገለፁም አልጠፉም።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳይ
by ቪኦኤ