Source: https://amharic.voanews.com/a/tplf-presser-5-28-2020/5439936.html
https://gdb.voanews.com/4A61C918-36D7-423F-827E-A37C12657B5D_cx0_cy0_cw93_w800_h450.jpg
ግንቦት 29, 2020

መቀሌ
—
ኢትዮጵያ መንግሥት አልባ ለመሆን ተቃርባለችና የዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ የችግሩ መፍትሄ አካል ሊሆን ይገባል ሲል የትግራይ ክልል መንግሥት ገለጸ። የክልሉ መንግሥት የዛሬውን ግንቦት 20ን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ነው ይሄን የገለጸው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የትግራይ ክልል መንግሥት መግለጫ
by ቪኦኤ